Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ሞተር ስፖርት ማህበር ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸውን 46 ታዳጊዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ሞተር ስፖርት ማህበር በሀገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በሞተር ስፖርት ውድድር ያሰለጠናቸውን 46 ታዳጊዎች አስመረቀ።   ማህበሩ በሁለት ዙር 60 ታዳጊ ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለሁለት ተከታታይ ወራት ሲያሰለጥን የቆየ ሲሆን ከነዚህ…

የአማራ ወጣቶች ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ በባሕር ዳር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ወጣቶች ማህበር ለሁለት ተከታይ ቀናት የሚቆይ ጠቅላላ ጉባኤውን በዛሬው እለት በባሕር ዳር ከተማ ማካሄድ ጀመረ። የአማራ ወጣቶች ማኅበር 5ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ‹‹አንደነት ለአማራ ወጣቶች ውበት፤ ለኢትዮጵያ ድምቀት›› በሚል መሪ ቃል…

የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በተለያዩ የማሰልጠኛ ማእከላት ስልጠና የወሰዱ አባላቱን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን በተለያዩ የማሰልጠኛ ማእከላት የተለያዩ ስልጠናዎችን የተከታተሉ አባላቶቹን እለት አስመረቀ። ኮሚሽኑ ለስድስት ወራት በሁርሶ፣ አላጌ፣ አዋሽ ቢሾላና በሰንቀሌ ማዕከላት ያሰለጠናቸውን የፖሊስ ልዩ ሃይል አባላቱን…

በአውስትራሊያ  ሰደድ እሳት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መኖሪያቸውን ለቀው እንዲወጡ ተነገራቸው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአውስትራሊያ በተነሳው እሳት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የቪክቶሪያ ከተባለ  ግዛት ለቀው እንዲወጡ  መነገሩ ተሰማ። በአውስትራሊያ ቪክቶሪያ ግዛት ውስጥ በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች በጫካ የተነሳው ሰደድ እሳት እየተባባሰ በመምጣቱ አካባቢውን…

በአዲስ አበባ 8 ዘመናዊ የመኖሪያ መንደሮች በሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ሊገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ስምንት ዘመናዊ የመኖሪያ መንደሮች በሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ሊገነቡ  መሆኑ ተገለፀ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኒጅኒነር ታከለ ኡማ በመጪው ሳምንት ጎተራ አካባቢ ግንባታው የሚጀመረውን እና “አፋር መንደር”…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ብራይት ስታር የበጎ አድራጎት ድርጅትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በአዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ አካባቢ የሚገኘውን ብራይት ስታር የበጎ አድራጎት ድርጅትን ጎበኙ። በጉብኝቱ ላይ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢህ አህመድ በተጨማሪ ሌሎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላትም…

አፈ ጉባኤ አቶ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ከተማ የሚገነባውን የመንገድ ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎ በአርባ ምንጭ ከተማ በ500 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባዉን የዘጠኝ ኪሎ ሜትር የአስፖልት ኮንክሪት መንገድ ስራ ዛሬ አስጀመሩ። አቶ ታገሠ በዚሁ ጊዜ እንደገለፁት የቱሪስት መዳረሻ የሆነችው…

ለህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ ስኬት የዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጣዩ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ እንደወትሮው በስኬት እንዲጠናቀቅ የዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ነብያት ጌታቸው ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ የዘንድሮው…

በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በቻይና የሥራ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዲሪ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከታህሳስ 13  ጀምሮ ለአራት ቀናት በቻይና የስራ ጉብኝት አደረገ። የልኡካን ቡድኑ በቆይታው ከቻይና የኢንዱስትሪና ንግድ ባንክ (ICBC)፣ ከቻይና የወጭ ንግድና ብድር…

በመዲናዋ የእብድ ውሻ በሽታ እየተበራከተ ቢመጣም የበሽታው መከላከያ መድሃኒት በጤና ተቋማት እየቀረበ አይደለም ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የእብድ ውሻ በሽታ እየተበራከተ ቢመጣም የበሽታው መከላከያ መድሃኒት በጤና ተቋማት በበቂ ሁኔታ እየቀረበ አይደለም ተባለ። የእብድ ውሻ በሽታ ከታከሙት ሙሉ በሙሉ የሚድን ሲሆን ከተላላፊ በሽታዎች በገዳይነቱም ይጠቀሳል።…