Fana: At a Speed of Life!

ከሰዎች የበለጠ ድመቶች ያሉበት የሶሪያ ከተማ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶሪያ እና በሩሲያ ኃይሎች ለወራት ከፍተኛ የቦንብ ደብደባ ከተፈጸመ በኋላ የአማጽያን ቁጥጥር ስር የነበረችው የሶሪያ ካፍር ናባል ከተማ ከሰዎች የበለጠ የድመቶች መኖሪያ እንደሆነች ተነግሯል” በቦምብ ድብደባ መጠለያ ያጣው የ32 ዓመቱ ሳላህ ጃር…

በቻይና አንድ ህንፃ ላይ በደረሰ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ምዕራብ ቻይና በአንድ ህንፃ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ስድስት ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰማ፡፡ ቃጠሎው የደረሰ በደቡብ ምዕራብ ቻይና ቾንግኪንግ ማዘጋጃ ቤት ፍሊንግ አውራጃ ውስጥ ነው። አደጋው አንድ የመኖሪያ ህንፃ ባደረሰው…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከክፍያ ጋር በተያያዘ የሚያጋጥሙ ችግሮችን እየፈታ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከክፍያ ጋር በተያያዘ ያጋጥሙ የነበሩ ችግሮችን ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በመሆን እየፈታ መሆኑን አስታወቀ። ተገንብተው ወደ ስራ ከገቡት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ከሃዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ በቀር…

ቻይና ለክረምት ኦሎምፒክ ፈጣን ባቡር ክፍት ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012(ኤፍቢሲ) ቻይና በዋና ከተማዋ ቤጂንግ እና በሀቤይ ግዛት ዘሃንግጃኩ መካከል የተዘረጋውን ፈጣን ባቡር ለገልግሎት ክፍት ልታደርግ መሆኑ ተሰምቷል። ቻይና የፈጣን ባቡሩን ለአገልግሎት ክፍት የምታደርገው በአውሮፓውያኑ 2022 የምታስተናግደውን የክረምት ኦሎምፒክ…

ኩረጃን ለማስቀረት የአማራ ክልል መምህራን ማኅበር ከባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኩረጃን ለማስቀረት የአማራ ክልል መምህራን ማኅበር፣ የተማሪ ወላጆች ማኅበርና የክልሉ ትምህርት ቢሮ በቅንጅት እየሠሩ መሆኑን አስታወቁ። የአማራ ክልል መምህራን ማኅበር ፕሬዚዳንት እናውጋው ደርሰህ፥ ከጊዜ ወደ ጊዜ በአሳሳቢ ደረጃ እየተስፋፋ ላለው…

ኪም ጆንግ ኡን ሰሜን ኮሪያ “ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ” እንደሚያስፈልጋት ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆን ኡን ሃገራቸው “ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ” እንደሚያስፈልጋት ተናገሩ። ኪም በፓርቲያቸው ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ፒዮንግያንግ “አዎንታዊ እና ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ…

በባንግላዴሽ በከፍተኛ ቀዝቃዜ የ50 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባንግላዴሽ በተከሰተ ከፍተኛ ቀዝቃዜ የ50 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነገረ። እሁድ በሀገሪቱ ሰሜን ጠረፍ በምትገኘው ቱቶልያ ከተማ ውስጥ 4 ነጥብ 5 ዲግሪ ሴልሺየስ የተመዘገበ ዝቅተኛው የሙቀት መጠን   መሆኑን ተገልጿል። በመላው ሀገሪቱ…

በአሜሪካ ቴክሳስ ቤተክርስቲያን ውስጥ በተከፈተ ተኩስ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ ቴክሳስ ቤተክርስቲያን ውስጥ በተከፈተ ተኩስ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ። ጥቃት አድራሹ ሁለት ምዕመናንን ከገደለ በኋላ በተከፈተ የአጸፋ ተኩስ መገደሉን ፖሊስ አስታውቋል። በወቅቱ ግለሰቡ ጥቃቱን የፈጸመበትን ምክንያት እያጣራ…

ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከሳዑዲ ዓረቢያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከሳዑዲ ዓረቢያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፈይሰል ቢን ፋርሃን ቢን አብዱላህ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም በሁለቱ ሃገራት የሁለትዮሽ ግንኙነትና በጋራ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። ዶክተር ሙላቱ…

የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ከጉራጌ ዞን ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ከጉራጌ ዞን ተወካዮች ጋር በአገና ከተማ ውይይት አካሂደዋል። በመድረኩ ላይ ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው እንደገለጹት፥ የህብረተሰቡን…