ብልፅግና ፓርቲ በፓን አፍሪካዊ መንፈስ ለአህጉሪቱ እድገት ከኤ ኤን ሲ ጋር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ አፍሪካ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ፓርቲ (ኤ.ኤን.ሲ) 108ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ተካፈሉ።
ክብረ በዓሉ በኪምበርሊ የተካሄደ ሲሆን፥ የኤ ኤን…