Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ሀዋሳ ከተማ ሸገር ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ11ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ሸገር ከተማን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሀዋሳ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ያሬድ ብሩክ እና ጌታነህ ከበደ አስቆጥረዋል፡፡ ሸገር ከተማን ከሽንፈት ያልታደገችዋን ብቸኛ ግብ ደግሞ ያሬድ መኮንን ከመረብ አሳርፏል፡፡ በተመሳሳይ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጨዋታቸውን የሚያደርጉ ይሆናል፡፡…
Read More...

የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል በጅማ ዩኒቨርሲቲ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል "ስፖርት ብዝሃነትና እወቀት ለልህቀት" በሚል መሪ ሃሳብ ከጥር 9 እስከ 24 በጅማ ዩኒቨርሲቲ ይካሄዳል፡፡ በፌስቲቫሉ በሁለቱም ጾታ በ15 የስፖርት አይነቶች ውድድሮች የሚካሄዱ ሲሆን፥ የስታዲየም፣ የመዋኛ ገንዳ እድሳትን ጨምሮ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን…

ለ17ኛ ተከታታይ ጊዜ በአፍሪካ ዋንጫ እየተሳተፈች የምትገኘው ቱኒዚያ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ለበርካታ ተከታታይ ዓመታት በመድረኩ በመሳተፍ ቀዳሚዋ ሀገር ናት ቱኒዚያ፡፡ በ35ኛው የሞሮኮ የአፍሪካ ዋንጫ በታሪኳ ለ21ኛ ጊዜ እየተሳተፈች የምትገኘው ቱኒዚያ ለ17ኛ ተከታታይ ጊዜ በአህጉሪቱ ትልቁ መድረክ ላይ ተገኝታለች፡፡ በፈረንጆቹ 1956 ነጻነቷን ከፈረንሳይ ያገኘችው ቱኒዚያ የእግር ኳስ…

ቡርኪና ፋሶ ኢኳቶሪያል ጊኒን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ቡርኪና ፋሶ ኢኳቶሪያል ጊኒን 2 ለ 1 አሸንፋለች። ቀን 9:30 ላይ በተካሄደው ጨዋታ ቡርኪና ፋሶ በጭማሪ ደቂቃ ላይ ኤድመንድ ታፕሶባ እና ጆርጂ ሚኖንጎ ባስቆጠሯቸው ግቦች ሶስት ነጥብ ይዛ ወጥታለች። ባሲሊዮ ንዶንግ በሰራው ጥፋት በቀይ ካርድ…

በ19 አመቱ የዓለም ዋንጫን ከሀገሩ ጋር ያነሳው ኪሊያን ምባፔ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዚህ ትውልድ ምርጡ ተጫዋችና ከሀገሩ ጋር በ19 አመቱ የዓለም ዋንጫን ያነሳው ኪሊያን ምባፔ ሎቲን የተወለደው በፈረንጆቹ 1998 በፈረንሳይ ፓሪስ ነው፡፡ በፈጣን ሩጫዎቹ እና ድንቅ ግብ አስቆጣሪነቱ የሚደነቀው ኪሊያን ምባፔ የእግር ኳስ ህይወትን የጀመረው በፈረንጆቹ 2015 በሞናኮ ነበር፡፡ ከሞናኮ ጋር ገና በልጅነቱ…

በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በዕለቱ የመጀመሪያ መርሐ ግብር በምድብ ሦስት የሚገኙት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ቤኒን ቀን 9 ሰዓት ከ30 ይገናኛሉ፡፡ በዚሁ ምድብ የሚገኙት ሴኔጋል እና ቦትስዋና ምሽት 12 ሰዓት የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን…

በአፍሪካ ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ አንጎላን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ሁለት የመጀመሪያ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ አንጎላን 2 ለ 1 በማሸነፍ መርሐ ግብሩን በድል ጀምራለች፡፡ የደቡብ አፍሪካን የማሸነፊያ ግቦች ኦስዊን አፖሊስ እና ለይል ፎስተር ከመረብ ሲያሳርፉ፥ የአንጎላን ብቸኛ ግብ ደግሞ ሾው አስቆጥሯል። ቀደም ሲል አመሻሽ 11:00 ሰዓት…