ስፓርት
የፊፋ የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፊፋ የ2025 የዓመቱ ምርጥ እጩዎች በተለያዩ ዘርፎች ይፋ ተደርገዋል።
በአሰልጣኞች ዘርፍ ሉዊስ ኤኒሪኬ፣ አርኔ ስሎት፣ ሚካኤል አርቴታ፣ ኢንዞ ማሬስካ፣ ሀንሲ ፍሊክ እና ሮቤርቶ ማርቲኔዝ በዕጩነት ቀርበዋል።
በተጫዋቾች ዘርፍ ደግሞ የባሎንዶር አሸናፊው ኦስማን ዴምቤሌ፣ አሽራፍ ሀኪሚ፣ ሀሪ ኬን፣ ኪሊያን ምባፔ፣ ኑኖ ሜንዴዝ፣ ኮል ፓልመር፣ ፔድሪ፣ ራፊንሀ፣ ሞሀመድ ሳላህ፣ ቪቲንሀ እና ላሚን ያማል ታጭተዋል።
አሊሰን ቤከር፣ ቲቦ ኩርቱዋ፣ ዶናሩማ፣ ማኑኤል…
Read More...
ፌዴሬሽኑ የአፍሪካ ባህል ስፖርቶች ኮንፌዴሬሽን አባልነት ማረጋገጫ ተሰጠው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን አባል የሆነበትን የአፍሪካ ባህል ስፖርቶች ኮንፌዴሬሽን የአባልነት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት በዛሬው ዕለት ተሰጠው።
የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ ህይወት መሃመድ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ÷ ጥያቄው አስቀድሞ ተቀባይነት ማግኘቱን ጠቅሰው÷ በዚምባብዌ ሃራሬ ከተማ በተካሄደው ዓመታዊ ጠቅላላ…
ዝምተኛው የእግር ኳስ ጥበበኛ ቶኒ ክሩስ…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አቻ በሌለው እይታው እና መስመር ሰንጣቂ ኳሶቹ ይታወቃል ጀርመናዊ የእግር ኳስ ጥበበኛ ቶኒ ክሩስ፡፡
በፈረንጆቹ 1990 በምስራቅ ጀርመን ግሪፍስዋልድ የተወለደው ቶኒ ክሩስ÷ የእግር ኳስ ሕይወቱን ጅማሮ ያደረገው በአካባቢው በሚገኝ ግሪፍስዋልደር በተሰኘ ክለብ ነው፡፡
በ2007 በ17 ዓመቱ ለባየርን ሙኒክ ዋናው ቡድን…
ማራቶንን ከሁለት ሰዓት በታች የጨረሰ ብቸኛው አትሌት… ኤሊዩድ ኪፕቾጌ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ገና በለጋ እድሜው ከቤት ወደ ትምህርት ቤት ደግሞም ከትምህርት መልስ ወደ ቤት ሦስት ኪሎ ሜትሮችን እለት እለት እየሮጠ ነው ያደገው፡፡
ትምህርትን አብዝቶ ይወድ ነበርና በጊዜው በትምህርት ፍቅሩ የተነሳ የሰርክ ተግባሩ የነበረው ሩጫ የማታ ማታ የስኬት ማማ መወጣጫ ሆኖታል።
በልጅነቱ አባቱን በሞት ማጣቱን ተከትሎ…
መቻል ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአራተኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ መቻል ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
የመቻልን ግቦች መሐመድ አበራ እና ብሩክ ማርቆስ በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥረዋል፡፡
መቻል በውድድር ዓመቱ ሶስተኛ ድሉን ሲያሳካ፥ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እስካሁን አንድም ጨዋታ ማሸነፍ አልቻለም፡፡
ዴዝሬ ዱዌ የጎልደን ቦይ ሽልማት አሸናፊ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳዊው ተጫዋች ዴዝሬ ዱዌ የ2025 የጎልደን ቦይ ሽልማት አሸናፊ ሆኗል፡፡
የ20 ዓመቱ ተጫዋች በ2024/25 የውድድር ዓመት ከፒኤስጂ ጋር የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ እና የሊጉን ጨምሮ የተለያዩ ዋንጫዎችን በማንሳት ስኬታማ የውድድር ጊዜ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡
ዱዌ በውድድር ዓቱ በፈረንሳይ ሊግ-1 እና በአውሮፓ…
አዳማ ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአራተኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አዳማ ከተማ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ አዳማ ከተማ አርባ ምንጭ ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
የአዳማ ከተማን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ…