ስፓርት
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2025/26 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል እጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት በሞናኮ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡
በዚህ መሰረትም፡-
የአርሰናል ተጋጣሚዎች፡- ባየርን ሙኒክ፣ ኢንተርሚላን፣ አትሌቲኮ ማድሪድ፣ ክለብ ብሩዥ፣ ኦሊምፒያ ኮስት፣ ስላቪያ ፕራግ፣ ካይራት አልማቲ እና አትሌቲክ ቢልቫኦ
የቼልሲ ተጋጣሚዎች፡- ባየርን ሙኒክ፣ ባርሴሎና፣ ቤንፊካ፣ አታላንታ፣ አያክስ፣ ናፖሊ፣ ፓፎስ እና ካራባግ
የሊቨርፑል ተጋጣሚዎች፡- ሪያል ማድሪድ፣ ኢንተር…
Read More...
ጀግናው አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ …
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሎምፒክ ውድድር አሸንፎ የወርቅ ሜዳሊያ መውሰድ የቻለ የመጀመሪያው አፍሪካዊ አትሌት ነው - ኢትዮጵያዊው አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ፡፡
በድል ላይ ድል በመቀዳጀት እናት ሀገሩን ከተመኘው በላይ ሰንደቋ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ አድርጎ ያለፈ የአትሌቲክሱ የዘመናት ጀግና ነው፡፡
ከሀገሩ ልጆች ባሻገር አፍሪካውያን…
የዋልያዎቹ የቀድሞ ኮከብ ሽመልስ በቀለ…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እግር ኳስ ከታዩና የራሳቸውን አሻራ ማኖር ከቻሉ ተጫዋቾች መካከል አንደኛው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የቀድሞ ተጫዋች ሽመልስ በቀለ ነው፡፡
የእግር ኳስ ሕይወቱ በሀዋሳ ኮረም ሜዳ የተጀመረ ሲሆን፥ በክለብ ደረጃም ከሀገር በመውጣት ጭምር ተጫውቷል፡፡
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከ31 ዓመታት በኋላ ወደ አፍሪካ…
ቡካዮ ሳካ ለአራት ሳምንታት ከሜዳ ይርቃል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የአርሰናል የመስመር አጥቂ ቡካዮ ሳካ በጉዳት ምክንያት ለአራት ሳምንታት ከሜዳ ይርቃል፡፡
ተጫዋቹ ባሳለፍነው ቅዳሜ ምሽት አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 5 ለ 0 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት ባሸነፈበት ጨዋታ ጉዳት አስተናግዶ ከሜዳ መውጣቱ ይታወሳል፡፡
ሳካ በጨዋታው ላይ የአርሰናልን 2ኛ ግብ ከመረብ ያገናኘ…
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይካሄዳሉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ቀጥሎ ሲካሄድ ሶስት ጨዋታዎች ይከናወናሉ።
ሊጉን በሽንፈት የጀመሩት ማንቼስተር ዩናይትዶች የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል እያለሙ ዛሬ ምሽት 12:30 ላይ በክራቨን ኮቴጅ ፉልሃምን ይገጥማሉ።
በአርሰናል ሽንፈት ባስተናገዱበት ጨዋታ ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ…
አርሰናል ኤዜን ማስፈረሙን ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል እንግሊዛዊውን የአጥቂ አማካይ ኤቤሬቺ ኤዜ ከክሪስታል ፓላስ ማዘዋወሩን ይፋ አድርጓል።
መድፈኞቹ የ27 ዓመቱን ተጫዋች በ67 ነጥብ 5 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ዋጋ ነው የግላቸው ያደረጉት፡፡
ተጫዋቹን ለማስፈረም ጫፍ ደርሰው የነበሩት ቶተንሃም ሆትስፐሮች በመጨረሻ ሰዓታት በከተማ ተቀናቃኛቸው አርሰናል ዝውውሩን…
ማንቼስተር ሲቲ ከቶተንሃም የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አምስት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ፡፡
በዚህ መሰረትም ቀን 8 ሰዓት ከ30 ላይ ማንቼስተር ሲቲ ከቶተንሃም ሆትስፐር የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡
በመጀመሪያው ሳምንት ጨዋታ ሲቲ ዎልቭስን 4 ለ ዐ እንዲሁም ቶተንሃም አዲስ አዳጊውን በርንሌይ 3…