ስፓርት
ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚችለው የጅማ ዩኒቨርሲቲ መዋኛ ገንዳ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ ያስገነባው መዋኛ ገንዳ በፊፋ ስታንዳርድ የተገነባ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚችል ነው አለ የኢትዮጵያ ውኃ ስፖርቶች ፌዴሬሽን።
የፌዴሬሽኑ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ሽመልስ ደፋር እንዳሉት÷ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ያስገነባው መዋኛ ገንዳ በፊፋ ስታንዳርድ የተገነባ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚችል ነው።
በግንባታው ሂደት ፌዴሬሽኑ አስፈላጊውን ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ማድረጉን አንስተው÷ የመዋኛ ገንዳው ለውኃ ዋና ስፖርት ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥርና እንደ ሀገር መሰል መዋኛ…
Read More...
የ24ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ …
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ24ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር ዛሬ በሚደረጉ አምስት ጨዋታዎች መደረግ ይጀምራል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ የሊጉ መሪ አርሰናል ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡
በሊጉ ያለፉትን ሦስት ጨዋታዎች ማሸነፍ ያልቻለው አርሰናል ወደ ድል ለመመለስ ወደ ሜዳ ይገባል፡፡
ሁለቱ…
በአንድ የስልክ ጥሪ ኦልድ ትራፎርድ የደረሰው ቤርባቶቭ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጫዋችነት ዘመኑ በእግር ኳስ ችሎታው ብዙዎችን ያስገረመ ተጫዋች ነው የቀድሞ የማንቼስተር ዩናይትድ ተጫዋች ቤርባቶቭ፡፡
የቀድሞ የቡልጋሪያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ቤርባቶቭ አፍን በእጅ በሚያስጭን የመጀመሪያ የኳስ ንክኪው የሚታወስ ድንቅ ኮከብ ነው፡፡
ቤርባቶቭ ከእግር ኳስ ችሎታው ባለፈ መልካም ባህሪው ያለው ስለመሆኑ…
በመዲናዋ የስፖርት ማዘውተሪያዎች ተተኪ ስፖርተኞችን ላቀፉ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ይሰጣል
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ የተለያዩ አካባቢዎች በተገነቡ የስፖርት ማዘውተሪያዎች ተተኪ ስፖርተኞችን ላቀፉ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ይሰጣል አለ የከተማ አስተዳደሩ የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ፡፡
ቢሮው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሰሩና እየተሰሩ ያሉ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን አጠቃቀም በሚመለከት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ውይይት…
ሀገሩን በኦሊምፒክ የመወከል ህልም ያለው የጅምናስቲክ ተወዳዳሪ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጅምናስቲክ ስፖርት ተወዳዳሪው የጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ድሪባ ቶሌራ በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል ላይ ስኬታማ ጊዜን እያሳለፈ ይገኛል፡፡
በስፖርት ፌስቲቫሉ በትናንትናው ዕለት ፍፃሜውን ባገኘው የጅምናስቲክ ውድድር አስተናጋጁ ጅማ ዩኒቨርሲቲ በ76 ነጥብ 1ኛ በመሆን የቡድን ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል::…
በኖርዊች ሲቲ ድንቅ ብቃቱን እያስመለከተ የሚገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አሊ አህመድ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከካናዳው ቫንኩቨር ኋይትካፕ የእንግሊዙን ኖርዊች ሲቲ በጥር የዝውውር መስኮት የተቀላቀለው ትውልደ ኢትዮጵያዊው አሊ አህመድ በርካቶችን በብቃቱ እያስደመመ ይገኛል፡፡
አሊ አህመድ በፈረንጆቹ 2000 በካናዳ ቶሮንቶ የተወለደ ሲሆን ወላጆቹ ከ30 ዓመታት በፊት ከሐረርጌ ወደ ካናዳ በማቅናት ኑሯቸውን በዚያው አድርገዋል።…
ቼልሲ እና ራሂም ስተርሊንግ በስምምነት ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የክንፍ ተጫዋች ራሂም ስተርሊንግ ከቼልሲ ጋር በስምምነት ተለያይቷል፡፡
በቼልሲ ቤት 325 ሺህ ሳምንታዊ ደመወዝ ያገኝ የነበረው የ31 ዓመቱ ተጫዋች ስተርሊንግ፤ ቀሪ የ18 ወራት የኮንትራት ውል ነበረው።
ስተርሊን በ2022 ከማንቼስተር ሲቲ በ47 ነጥብ 5 ሚሊየን ፓውንድ የምዕራብ ለንደኑን ክለብ መቀላቀሉ…