ስፓርት
በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንድ እስከ ሶስት በመውጣት ድል ተቀዳጁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልግሬድ በ18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ምሽት 4:35 ላይ በሴቶች ምድብ የተደረገው የ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንድ እስከ ሶስት በመውጣት ድል ተቀዳጅተዋል።
በ1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶች የፍጻሜ ውድድር አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ 3 ደቂቃ ከ57 ሰከንድ ከ19 ማይክሮ ሰከንድ በማጠናቀቅ በርቀቱ የሻምፒዮናውን ክብረ ወሰን በመስበር ጭምር አሸንፋለች።
አትሌት አክሱማዊት አምባዬ 4 ደቂቃ ከ2 ሰከንድ ከ29 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት…
Read More...
በቤልግሪድ 2022 የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍጻሜ አለፉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ሺህ 500 ሜትር የቤልግሪድ 2022 የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍጻሜ ማለፍ ችለዋል፡፡
በወንዶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ማጣሪያ ታደሰ ለሚ 3 ደቂቃ ከ 38 ሰከንድ በመግባት ማጣሪያውን አንደኛ ሆኖ በማጠናቀቅ ለፍጻሜ አልፏል፡፡
በሌላኛው ምድብ የተሰለፈው…
በቤልግሬድ የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ በለምለም ሀይሉ የመጀመሪያዋን ወርቅ አገኘች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልግሬድ 2022 የዓለም የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያ በለምለም ሀይሉ የመጀመሪያውን ወርቅ አግኝታለች።
ማምሻውን በተካሄደ የ3 ሺህ ሜትር የቤት ውስጥ ሩጫ ለምለም ሀይሉ 8:41.82 በሆነ ሰዓት በመግባት አንደኛ በመሆን ወርቅ አስገኝታለች።
በውድድሩ እጅጋየሁ ታየ ሶስተኛ በመውጣት የነሃስ…
ቻይና ከሩሲያ እና ዩክሬን ጋር ያላትን መደበኛ የንግድ ልውውጥ እንደምታስቀጥል ገለጸች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከሩሲያ እና ዩክሬን ጋር ያላትን መደበኛ የንግድ ልውውጥ እና የኢኮኖሚ ትብብር እንደምታስቀጥል ገልጻለች፡፡
የቻይና ንግድ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ቻይና ከሩሲያ እና ዩክሬን ጋር ያላትን በእኩልነት፣ በጋራ ጥቅም እና መከባበር ላይ የተመሰረተ የንግድ እና የኢኮኖሚ ትብብር ትቀጥላለች ፡፡…
በቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮን በ1 ሺህ 500 ሜትር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍፃሜ አለፉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሰርቢያ እየተካሄደ ባለው 1 ሺህ 500 ሜትር ማጣሪያ የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደ ፍፃሜ ማለፍ ችለዋል፡፡
በ1 ሺህ 500 ሜትር ማጣሪያ ላይ የተሳተፉት አክሱማዊት አምባዬ፣ ሒሩት መሸሻና ጉዳፍ ፀጋይ ውድድራቸውን በአንደኝነት አጠናቀው ወደ ፍፃሜው አልፈዋል።
በተመሳሳይ በወንዶች የ 3ሺህ…
የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ድልድል ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ድልድል ዛሬ ይፋ ሆኗል።
በዚህ መሰረትም፡-
ቼልሲ ከሪያል ማድሪድ
ቪያሪያል ከባየርን ሙኒክ
ማንቼስተር ሲቲ ከአትሌቲኮ ማድሪድ
ቤኔፊካ ከሊቨርፑል ተደልድለዋል።
የመጀመሪያው ጨዋታ መጋቢት 27 እና 28…
ቡና ባንክ ከኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ጋር የተፈራረመውን የዘላቂ አጋርነት ስምምነት አደሰ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡና ባንክ እና በቡና ስፖርት ክለብ መካከል በ2013 ዓ.ም የተፈረመውና የመቆያ ጊዜው የተጠናቀቀው የዘላቂ አጋርነት ስምምነት እንዲራዘም ስምምነት ላይ በመደረሱ ለአንድ ዓመት ታድሷል።
ስምምነቱ በቡና ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሙሉጌታ አለማየሁ እና በቡና ስፖርት ክለብ ፕሬዚዳንት አቶ ክፍሌ አማረ …