ስፓርት
ሶስቱ የትግራይ ክልል የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በ2014 የውድድር ዘመን በፕሪሚየር ሊጉ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሶስቱ የትግራይ ክልል የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች በ2014 የውድድር ዘመን በፕሪሚየር ሊጉ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው አሳወቁ።
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ግንቦት 24ቀን 2013ዓ.ም ከ3ቱም የትግራይ ክልል የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች ጋር ስለ ቀጣይ የውድድር ዘመን ተሳትፏቸው በተመለከተ ውይይት አደረገ።
በውይይቱ ክለቦቹ በአሁን ወቅት ያሉበትን ነባራዊ ሁኔታ አስረድተው ወደ ውድድር ለመመለስ ፍላጎት ቢኖራቸውም ፋይናንስ ትልቅ ችግር እንደሚሆንባቸው ተናግረዋል።…
Read More...
የባህር ዳር ከተማ እግር ኳስ ቡድንና ዳሽን ቢራ የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ከተማ እግር ኳስ ቡድንና ዳሽን ቢራ የአምስት ዓመት የስፖንሰር ሺፕ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን የባህር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር አቶ ድረስ ሳህሉና የዳሽን ቢራ የንግድ ክፍል ዳይሬክተር ፓትሪክ ተፈራርመዋል፡፡
በተደረገው ስምምነት መሰረት ባህርዳር ከተማ…
ተጫዋቾችን ለማዘዋወር የተቀመጠው የደመወዝ ጣሪያ እንዲነሳ ተወሰነ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ))የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር የሊጉን ተሳታፊ ክለቦች ተጫዎቾች ለማዘዋወር የተቀመጠው 50 ሺህ ብር የደመወዝ ጣሪያ ገደብ እንዲነሳ ወሰነ።
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ያካሄደ ሲሆን የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ተጫዎቾችን ለማዘዋወር የተቀመጠው 50 ሺህ ብር…
ኢትዮጵያ ቡና በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሳታፊ መሆኑን አረጋገጠ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ከአዳማ ከተማ አቻ ተለያዩ፡፡
ረፋድ ላይ የተካሄደው ጨዋታ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል፡፡
አዳማ ከተማ በበላይ አባይነህ ጎል ጨዋታውን መምራት ቢችልም አበበ ጥላሁን ለቡናማዎቹ የአቻነቷን ጎል አስቆጥሯል፡፡
ውጤቱን ተከትሎም ኢትዮጵያ ቡና 41 ነጥብ በመያዝ…
ሰበታ ከተማና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰበታ ከተማና ፋሲል ከነማ 0ለ0 በሆነ አቻ ውጤት ተለያዩ፡፡
26 ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ከሰዓት ሰበታ ከተማና ፋሲል ከነማን አገናኝቷል፡፡
ጨዋታውም ያለምንም ግብ ተጠናቋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ…
ሲዳማ ቡና ወላይታ ዲቻን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ወላይታ ዲቻን 2 ለ 1 አሸነፈ፡፡
26 ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ረፋድ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሲዳማ ቡናን ከወላይታ ዲቻ አገነኝቷል፡፡
በጨዋታው ሲዳማ ቡና ወላይታ ዲቻን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡
ሁለቱንም የሲዳማ ቡና የማሸነፊያ ጎሎች…
ቪያሪያል የዩሮፓ ሊግ አሸናፊ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቪያሪያል ማንቼስተር ዩናይትድን በማሸነፍ የ2020/21 የዩሮፓ ሊግ አሸናፊ ሆኗል።
ደበኛ ክፍለ ጊዜ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል፡፡
ሞሬኖ ለቢጫ ሰርጓጆቹ በ29ኛው ደቃቃ ላይ የመሪነቷን ጎል ሲያስቆጥር ማንቼስተር ዩናይትድ ከዕረፍት መልስ በኤዲሰን ካቫኒ ጎል አቻ መሆን ችሏል፡፡
መደበኛውና…