Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ማንችስተር ሲቲ አርሰናልን በሰፊ ውጤት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተካሄደው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ አርሰናልን 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለማንችስተር ሲቲ ኤልካይ ጉንዶጋን በ7ኛው ደቂቃ፣ ፌራን ቶሬዝ በ12ኛው እና በ84ኛው ፣ ገብርኤል ጄሱስ በ43ኛው እና ሮድሪጎ ሄርናንዴዝ በ53ኛው ደቂቃ ጎሎቹን አስቆጥረዋል፡፡ በጨዋታው የአርሰናል የመሃል ሜዳ ተጫዋች ግራኒት ዣካ በሰራው ጥፋት በ35ኛው ደቂቃ ላይ ከሜዳ በቀይ ካርድ ተሰናብቷል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…
Read More...

ሮናልዶ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል ተስማማ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለማንችስተር ዩናይትድ ለመፈረም መስማማቱ ተሰማ፡፡ ፖርቹጋላዊው ተጫዋች ለማንችስተር ሲቲ ይፈርማል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረ ቢሆንም ለማንችስተር ዩናይትድ ለመፈረም ወስኗል። ዩናይትድ ለ 36 አመቱ የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊ 12 ነጥብ 8 ሚሊየን ፓውንድ ለመክፈል ተስማምቷል፡፡ ሮናልዶ…

በሉዛን ዳይመንድ ሊግ አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት በሉዛን ዳይመንድ ሊግ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በውድድሩ በ1 ሺህ 500 ሜትር የተሳተፈችው አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ አንደኛ በመውጣት ውድድሩን ስታጠናቅቅ አትሌት ሂሩት መሸሻ በ6ኛነት ውድድሯን ጨርሳለች። በወንዶች 3 ሺህ ሜትር ውድድር ደግሞ በሪሁ…

በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና  ለተካፈለው ልኡክ የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ-ናይሮቢ በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተካፍሎ በድል ለተመለሰው ልኡክ የማበረታቻ  ሽልማት ተበርክቶለታል። ዛሬ በስካይ ላይት ሆቴል በ18ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተካፍሎ በ3 ወርቅ፣ በ7 ብር እና በ2 ነሀስ በድምሩ በ12 ሜዳልያዎች ከዓለም 4ኛ ከአፍሪካ 3ኛ ደረጃ በመያዝ…

ፋሲል ከነማ ለጠለምትና አዲአርቃይ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፋሲል ከነማ ለጠለምትና አዲአርቃይ ተፈናቃይ ዜጎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ፋሲል ከነማ ከአዲአርቃይና ጠለምት አካባቢዎች በህልውና ማስከበር ዘመቻው ምክንያት በደባርቅ ከተማ በጊዜያዊነት ለተጠለሉ ከ16 ሺህ በላይ ወገኖች የልብስና የምግብ ቁሳቁስ ነው ድጋፍ ያደረገው፡፡ ድጋፉን ያበረከቱት የፋሲል ከነማ ደጋፊዎች ማህበር…

የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ባሕር ዳር  ገባ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር እሁድ የወዳጅነት ጨዋታ የሚያደርገው የኡጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ባሕር ዳር ገብቷል። ምንጭ፡- የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- …

ለ20ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን አባላት ጥሪ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ከ20ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ አቻው በመስከረም ወር ላለበት ጨዋታ አሰልጣኝ ፍሬው ኃ/ገብርኤል ለ40 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል። ጥሪ የተደረገላቸው የብሔራዊ ቡድኑ አባላትም ከአዲስ አበባ ከተማ ቤተልሔም ታምሩ ፣ አብነት ለገሰና በሻዱ ረጋሳ ሲሆኑ ÷ከአዳማ ከተማ…