Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አርባምንጭ ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባምንጭ ከተማ ገብተዋል፡፡

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት እንዳስታወቀው፥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አርባ ምንጭ ሲደርሱ ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በውብ የባህል ቀለምና እሴት ደምቃ ተቀብላቸዋለች ብሏል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.