Fana: At a Speed of Life!

በርዕሰ-መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ቡድን በኦሮሚያ ክልል ጢዮ ቀበሌ የለማውን የስንዴ መስኖ ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ወረዳ ጢዮ ቀበሌ የሚገኘውን የመስኖ ልማት ጎበኙ።

ቡድኑ የጎበኘው በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳማ ወረዳ፣ ጢዮ ቀበሌ፣ ዋቄ በተባለ ቦታ በ641 ሄክታር መሬት ላይ የለማውን የስንዴ ማሳ ነው፡፡

የስንዴ ማሳውን 826 አርሶ አደሮች ተደራጅተው በክላስተር እያለሙ እንደሚገኝ ከኦሮሚያ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.