Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ የኖርዌይ አምባሳደር ንስቲያን ክርስተንሰን ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም፤ በመጪው መስከረም በኢትዮጵያ በሚካሄደው የኖርዲክ – አፍሪካ ኢቪ ላይ በጋራ በሚሰሩ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ምክክር አድርገዋል።
አዲስ አበባ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ኩነቶችን የማስተናገድና በብቃት የመወጣት ልምድ ያካበተችና ተመራጭ እየሆነች መምጣቷን ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አመልክተዋል።
የኖርዲክ – አፍሪካ ኢቪ ጉባኤንም ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን እናሳካዋለን ብለዋል።
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.