Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ያቤሎ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ያቤሎ ኢፋ ቦሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ያለውን የድርቅ አደጋ ሁኔታ ለመመልከት ዛሬ ወደ ስፍራው ማቅናታቸው ይታወቃል።

 

በአልአዛር ታደለ

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.