ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነቀምት ከተማ ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት ምሥራቅ ወለጋ ዞን ነቀምት ከተማ ገቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነቀምት ሲደርሱ ÷ አባ ገዳዎች፣ ሐደ ሲንቄዎች፣ የሃይማኖት አባቶች ፣ አመራሮች እና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!