Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ሕብረት ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ለሱዳን ሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያቀርብ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት በሱዳን ያለውን ሰብዓዊ ቀውስ ለማቃለል አስቸኳይ ዓለም አቀፍ ድጋፍ ጠየቀ፡፡

እንዲሁም ግጭቱን ሸሽተው ከሱዳን ለሚወጡ ሰዎችም ጎረቤት ሀገራት እና ዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ አስፈላጊውን ሁሉ የሰብዓዊ ድጋፍ እንዲያደርጉ ነው የተጠየቀው፡፡

በሱዳን ያለውን ግጭት ሰላማዊ ዜጎችን ችግር ላይ ይጥላል በሚል ስጋት ሥጋት እየተከታተሉት መሆኑን የአፍካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት ገልጸዋል፡፡

የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎችም በአስቸኳይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.