Fana: At a Speed of Life!

የጃፓኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢትዮጵያን ሊጎበኙ ነው

 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የጃፓኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሀያሺ ዮሺማሳ ኢትዮጵያን ሊጎበኙ መሆኑ ተገለፀ፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የአፍሪካ ጉብኝታቸውን ዛሬ ጀምረዋል፡፡

ሚኒስትሩ ደቡብ አፍሪካን እና ኡጋንዳን ከጎበኙ በኋላም ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ጉብኝት እንደሚያደርጉ ነው የተገለፀው፡፡

በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ጋር እንደሚመክሩ ይጠበቃል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.