Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሴቶች ማራቶን ውጤት ላስመዘገቡ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሴቶች ማራቶን ውጤት ላስመዘገቡ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ “በቡዳፔስት 2023 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች ማራቶን ወርቅ እና ብር ላስመዘገቡ ሴት አትሌቶቻችን ያለኝን አድናቆት እገልጣለሁ” ብለዋል።

እንኳን ደስ አላችሁ፤በአንድነት በመሥራት ብዙ ተጨማሪ ድንቅ ድሎችን ማሳካት እንችላለን ነው ያሉት በመልዕክታቸው፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.