Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የተከሰተውን ቢጫ ዋግ የመከላከል ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተከሰተውን የቢጫ ዋግ የመከላከል ስራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።

ቢሮው በ6 ሺህ 452 ሔክታር ላይ ቢጫ ዋግ የስንዴ ሰብል በሽታ መከሰቱን ጠቅስ፥ በ4 ሺህ 517 ሔክታሩ ላይ በኬሚካል የታገዘ የመከላከል ሥራ መከናወኑን አስታውቋል።

በሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎ፣ ሰሜን ሸዋ፣ ደቡብ ጎንደር እና ሰሜን ጎንደር ዞኖች ሥር በሚገኙ 27 ወረዳዎች በስንዴ ሰብል ላይ ቢጫ ዋግ መከሰቱን የቢሮው የሰብል ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አግደው ሞላ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ተናግረዋል፡፡

በታለ ማሞ

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.