የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በሙሉ ድምጽ አጸደቀ፡፡
በዚሁ መሰረት፡-
1-አቶ ጃንጥራር አባይ ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ
2-አቶ ጥራቱ በየነ በምክትል ከንቲባ ማእረግ የስራ እና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ
3-ወ/ሮ ሂክማ ኬይረዲን የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ
4-ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ የመንግስት የልማት ድርጅቶች አስተዳደር ባለስልጣን ኃላፊ
5-ዶ/ር ጣሰው ገብሬ የፐብሊክ ሰርቪስ አና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ
6-አቶ ሰለሞን አማረ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ
7-አቶ ተክሌ በዛብህ የአዲስ አበባ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ
8-አቶ አውራስ ከበደ የግንባታ ፍቃድ እና ቁጥጥር ባለስልጣን ኃላፊ
9-አቶ ሲሳይ ጌታቸው የመሬት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ
10-ወ/ሮ ጽጌወይኒ ካሳ የቤቶች ልማት ቢሮ ኃላፊ
11-ወ/ሮ ወይንሸት ዘሪሁን የሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን ኤኤምኤን ዘግቧል።