Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን በኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው፡፡

ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን በፈረንጆቹ 2025 የመጀመሪያ ወራት በኢትዮጵያና ሶማሊያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ማቀዳቸውን አስታውቀዋል፡፡

ጉብኝቱ ኢትዮጵያና ሶማሊያ በፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን አደራዳሪነት የሰላም ስምምነት መፈራረማቸውን ተከትሎ የታቀደ ነው ተብሏል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.