Fana: At a Speed of Life!

የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡

በጉብኝት መርሐ ግብሩ የሃይማኖት አባቶች፣ አባ ገዳዎች፣ ሀደ ሲንቄዎች እና ነዋሪዎች መሳተፋቸውን የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል።

የጉብኝቱ ተሳታፊዎች መንግሥት መሰል ሁለንተናዊ ፋይዳ ያላቸው መሰረተ ልማቶችን እየገነባ በመሆኑ ያላቸውን አድናቆት ገልፀዋል፡፡

ማዕከሉ የቱሪዝም ፍሰትን በማሳለጥ የኢትዮጵያን ገቢ ማሳደግ እንደሚችልም ነው የተናገሩት፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.