Fana: At a Speed of Life!

የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 446ኛዉ የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተለያዩ ከተሞች እየተከበረ ይገኛል።

በዓሉ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በሚገኙ በተለያዩ ከተሞች እና ወረዳዎች በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት እየተከበረ ነው።

በክልሉ በተለያዩ ከተሞች እና አካባቢዎች የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች በጋራ በመሰባሰብ ሶላትን ጨምሮ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች በዓሉን በድምቀት እያከበሩ ይገኛሉ፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.