Fana: At a Speed of Life!

በመኪና አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከደሴ ወደ ኮምቦልቻ ሲጓዝ የነበረ አይሱዚ መኪና በተለምዶ ሀረጎ ተብሎ በሚጠራ ቦታ ላይ በመገልበጡ የሦስት ሰዎች ህይወት አልፏል።

የመኪና መገልበጥ አደጋው በዛሬው ዕለት ከቀኑ 7 ሰዓት አካባቢ የደረሰ መሆኑ ተገልጿል።

የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የመንገድ ትራፍሪክ ደህንነት ማረጋገጫ ዋና ክፍል ኃላፊ ኮ/ር ብርሃኑ ተሾመ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በአደጋው አሽከርካሪውንና ረዳቱን ጨምሮ የሦስት ስዎች ህይወት አልፏል።

የአደጋው ምክንያት እየተጣራ መሆኑንም ተናግረዋል።

በከድር መሀመድ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.