ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ም/ቤት ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር መሃመድ አልመንፊ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም በቀጣናዊ ልማትና የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሊቢያ ፕሬዚዳንታዊ ምክር ቤት ሊቀመንበር መሃመድ አልመንፊ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም በቀጣናዊ ልማትና የሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡