Fana: At a Speed of Life!

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ክፍለ ከተሞች እየተካሄደ ባለው ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ላይ የተላለፉ መልዕክቶች፦

👉 የብልጽግና ቃል ኪዳን የለውጥ አዲስ ምዕራፍ! መጋቢት 24!

👉 መጋቢት 24 የትጋት አሻራ፤ የውጤት አውድማ!

👉 የለውጥ ጮራ ፈንጣቂ አንጸባራቂው ድል፤ መጋቢት 24!

👉 መጋቢት 24 የብልጽግና አዋጅ፤ የነገዋ የኢትዮጵያ ብሩህ ደጅ!

👉 ሸክም አቅላይ የሰው ተኮር ስራዎች፤ የመጋቢት ትልሞች!

👉 የሁሉን አቀፍ ብልጽግና የድል ዜና ብስራት፤ ተሰማ በመጋቢት!

👉 ከአሮጌው ስብራት ወደ አዲሱ ከፍታ! መጋቢት 24!

👉 መጋቢት 24 ሀገር ከመፍረስ የዳነችበት የታሪክ ምዕራፍ!

👉 አስተሳሳሪ እና የወል ትርክታችን ለዘላቂ አንድነት እና አብሮነታችን!

👉 መጋቢት ኢትዮጵያን የማላቅ፣ ታሪክን የማደስ የቆራጥነት ወር!

👉 የአረንጓዴ ዐሻራችን ስኬት የመጋቢት ትሩፋት!

👉 አዲስ አበባ ከተማችን የብልጽግና ተምሳሌት የሆነች ከተማ ለማድረግ የወርሃ መጋቢት ትሩፋት አይነተኛ መሳሪያ ነው!

👉 መጋቢት – የለውጥ ፀሐይ፤ የልህቀት መጀመሪያ!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.