ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ክፍለ ከተሞች እየተካሄደ ባለው ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ላይ የተላለፉ መልዕክቶች፦
👉 የብልጽግና ቃል ኪዳን የለውጥ አዲስ ምዕራፍ! መጋቢት 24!
👉 መጋቢት 24 የትጋት አሻራ፤ የውጤት አውድማ!
👉 የለውጥ ጮራ ፈንጣቂ አንጸባራቂው ድል፤ መጋቢት 24!
👉 መጋቢት 24 የብልጽግና አዋጅ፤ የነገዋ የኢትዮጵያ ብሩህ ደጅ!
👉 ሸክም አቅላይ የሰው ተኮር ስራዎች፤ የመጋቢት ትልሞች!
👉 የሁሉን አቀፍ ብልጽግና የድል ዜና ብስራት፤ ተሰማ በመጋቢት!
👉 ከአሮጌው ስብራት ወደ አዲሱ ከፍታ! መጋቢት 24!
👉 መጋቢት 24 ሀገር ከመፍረስ የዳነችበት የታሪክ ምዕራፍ!
👉 አስተሳሳሪ እና የወል ትርክታችን ለዘላቂ አንድነት እና አብሮነታችን!
👉 መጋቢት ኢትዮጵያን የማላቅ፣ ታሪክን የማደስ የቆራጥነት ወር!
👉 የአረንጓዴ ዐሻራችን ስኬት የመጋቢት ትሩፋት!
👉 አዲስ አበባ ከተማችን የብልጽግና ተምሳሌት የሆነች ከተማ ለማድረግ የወርሃ መጋቢት ትሩፋት አይነተኛ መሳሪያ ነው!
👉 መጋቢት – የለውጥ ፀሐይ፤ የልህቀት መጀመሪያ!