ጋሞ ጨንቻ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አደገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ “ሀ” እየተሳተፈ የሚገኘው ጋሞ ጨንቻ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን አረጋግጧል።
ዛሬ በጅማ ስታዲየም ጨዋታውን ያደረገው ጋሞ ጨንቻ ቡራዩ ከተማን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ውጤቱን ተከትሎም ጋሞ ጨንቻ ወደ 2019 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን አረጋግጧል።