Fana: At a Speed of Life!

በተለያዩ አካባቢዎች የምርጫ ቁሳቁሶች ወደ ምርጫ ክልሎች እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የሚገኙ የምርጫ ቁሳቁሶችን ወደ ምርጫ ክልሎች የማሰባሰብ ስራ እየተከናወነ ነው፡፡
በትናንትናው ዕለት በተካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ ቆጠራ ተጠናቅቆ ጊዜያዊ ውጤት በምርጫ ጣቢያዎች ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ እየተለጠፈ ይገኛል፡፡
በተጨማሪም በምርጫ ጣቢያዎች የሚገኙ የምርጫ ቁሳቁሶች ወደ ምርጫ ክልሎች እየተሰበሰቡ መሆኑን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.