መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች “ገበታ ለሀገር” ፕሮጀክትን በተመለከተ ገለጻ ተደረገ
በመርሃ ግብሩ ስለፕሮጀክቶቹ አጠቃላይ ዝርዝር ፍላጎትና ተግባራዊነት የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዶክተር አብረሃም በላይ እና የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ገለጻ ተደርጎላቸዋል።
አንባሳደሮቹም የፕሮጀክቶቹ ፋይናንስን በተመለከተ፣ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመጥቀም ምን ያክል ሊሰራበት ታስቧል የሚሉ ጥያቄዎችን አንስተዋል።