የአፋር ክልል ምክር ቤት የመስራች ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት የመጀመሪያ መስራች ጉባዔውን በሰመራ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል።
በጉባዔው የተለያዩ ሹመቶች ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!