Fana: At a Speed of Life!

የሆራ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መሰከረም 23፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሆራ አርሰዴ ኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ተከብሮ በሰላም መጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ፡፡

ዓመታዊው የሆራ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል ከሁሉም የኦሮሚያ ዞኖችና ከሌሎች የአገራችን ክፍሎች የመጡ የተለያዩ የበዓሉ ታዳሚዎች በተገኙበት ሁኔታና የበዓሉን ባህላዊ እሴት በጠበቀ መልኩ በቢሾፍቱ ከተማ ተከብሯል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.