Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት እሳቤ ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት እሳቤ ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ መሆኑን የክልሉ እንስሣት እና ዓሣ ሀብት ልማት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ጋሻው ሙጨ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ለአብነትም ባለፉት ዘጠኝ ወራት በክልሉ 872 ሚሊየን እንቁላል፣ ከ476 ሺህ ቶን በላይ…

መንግስት ለወጣቶች ስብዕና ግንባታ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ለወጣቶች ስብዕና ግንባታ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ በአሶሳ ከተማ የሚገኘውን ሞዴል የወጣቶች መዝናኛ ማዕከልን የጎበኙት ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ÷ መንግስት ለወጣቶች…

ህብረተሰቡ በሀሰተኛ የብር ኖት እንዳይታለል ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ህብረተሰቡ በሀሰተኛ የብር ኖት እንዳይታለል በግብይት ወቅት ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ። የአዲስ አበባ ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፤ በበዓል ወቅቶች የሚፈጸሙ…

ለሀገራዊ ዕድገቱ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጸጥታና ደኅንነት ሥራን በማስፈን ሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት እንዲመዘገብ በማድረግ ሂደት የፌደራል ፖሊስ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተመላከተ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል በተገኙበት የበጀት ዓመቱ የተቋሙ የዘጠኝ ወር…

3 ሺህ 367 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 367 ኢትዮጵያውያን በዚህ ሳምንት ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሳምንቱ በተደረጉ ዘጠኝ በረራዎች የተመለሱት ዜጎች ሁሉም ወንዶች ሲሆን÷…

ባለፉት 9 ወራት የወጪ ምርቶችን በመጨመር ረገድ የግብርናው ዘርፍ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 9 ወራት በስራ እድል ፈጠራ፣ በምግብ ዋስትናና የወጪ ምርቶችን በመጨመር ረገድ የግብርናው ዘርፍ ከፍተኛ ሚና መጫወቱን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ የ2017 በጀት ዓመት የ3ኛው ሩብ ዓመት የ100 ቀን…

ውጤታማ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ውጤታማ በሆነ መልኩ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን…

ከ338 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ህገወጥ ምርቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ338 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ምርቶች በህገወጥ መንገድ ተከማችተው መያዛቸው ተገለጸ። ምርቶቹ የተያዙት የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት፣ ከፌዴራል ፖሊስ፣ ከኢንተርፖል፣ ከጉምሩክ…

የትግራይ ክልል ግዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ለእውነተኛ ሰላም ገንቢ ሚና ይጫወታል- ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ግዜያዊ ርዕሰ መስተዳድር ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ለእውነተኛ ሰላም ገንቢ ሚና እንደሚኖረው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ወርቅነህ ገበየው (ዶ/ር) በማህበራዊ…

ኢትዮጵያ እና ቱርክሜኒስታን ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) እና የቱርክሜኒስታን አቻቸው ረሺድ ምሬዶቭ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በስልክ ባደረጉት በውይይት÷ የሁለቱን ሀገራት ትብብር በኢኮኖሚያዊ…