Fana: At a Speed of Life!

እንግሊዝ ዲሞክራቲክ ኮንጎን በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ እንግሊዝ ዲሞክራቲክ ኮንጎን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች። ምሽት 1 ሰዓት ላይ በአትላንታ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የእንግሊዝን የማሸነፊያ ግቦች ሃሪ ኬን አስቆጥሯል፡፡…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሊዮን በረራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ፈረንይ ሊዮን ከተማ የመንገደኞች በረራ አገልግሎት ማስጀመሩን ይፋ አድርጓል። ይህም ለአየር መንገዱ በፈረንሳይ 3ኛ፣ በአውሮፓ 23ኛ እንዲሁም የዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ቁጥር 146 የሚያደርሰው መሆኑ ተመላክቷል፡፡…

ቼልሲ ጣሊያናዊውን ተከላካይ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቼልሲ ጣሊያናዊውን የአታላንታ የክንፍ ተከላካይ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈርሟል፡፡ የ21 አመቱ ፓሌስትራ የዣቪ አሎንሶ የመጀመሪያ ፈራሚ በመሆን ስታንፎርድ ብሪጅ የደረሰ ሲሆን፤ በ47 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ዋጋ ቼልሲን ተቀላቅሏል። ተጨዋቹ…

እንግሊዝ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፤ ቤልጂዬም ከሴኔጋል…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው 23ኛው የዓለም ዋንጫ የ32 ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይካሄዳሉ፡፡ በዚህ መሰረትም የአፍሪካ አህጉር ተወካዮቹ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሴኔጋል 16ቱን ለመቀላቀል የሚፋለሙ…

ድንቅ የተፈጥሮ በረከት ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የተገነባው ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ ድንቅ ተፈጥሮ ከሰው ልጅ የማሰብ እና የመፍጠር አቅም ጋር ሲደመር እና ሲሰናሰል የሚገኘው ውጤት ማሳያ ነው፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገበታ ለትውልድ ውጥን አካል የሆነው…

የመደመር እሳቤ የተገለጠበት የወንጪ-ደንዲ ኢኮ-ቱሪዝም

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወንጪ-ደንዲ ኢኮ-ቱሪዝም ፕሮጀክት ዋነኛ የቱሪዝም መስህብ ከመሆን ባለፈ የዜጎች የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን አረጋግጧል፡፡ ከአዲስ አበባ በ150 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ወንጪ ከባህር ጠለል በላይ 3 ሺህ 380 ሜትር ከፍታ ላይ ሲገኝ…

የቀድሞው ሕወሓት የፖለቲካ አዙሪት፣ ከታሪካዊ ስህተት ራስን ወደ ማጥፋት ጉዞ

የቀድሞው ሕወሓት ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን አዳዲስ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የማኅበራዊ ለውጦች ተቀብሎ ራሱን ማደስ አልቻለም፡፡ በዚህ ዘመን ላይ ሆኖ ለአዲሱ ትውልድ የድሮውን አብዮታዊ ዴሞክራሲ መዘመር ያስባል፡፡ ይህ አካሄድ የቡድኑን ራስን ከማደስ ወደ ራስን ማጥፋት መሸጋገር…

የሀገርን መልክ እያሳየ የሚገኘው አረንጓዴ ዐሻራ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር መንግሥቱ በቀለ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የሀገርን መልክ እያሳየ ነዉ አሉ። የዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በዛሬው ዕለት ይፋ…

ከተፈጥሮ ጋር ተስማምተን መኖር ካልቻልን የተፈጥሮ ቅጣት ከባድ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተፈጥሮጋር ተስማምተን መኖር እና መንከባከብ ካልቻልን የተፈጥሮ ቅጣት ከባድ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን በዛሬው ዕለት መርቀው…

በበቂ ሁኔታ ባለመመልከታችን ለዘመናት ከመዲናዋ ልናደንቅ የሚገባንን ውበት ሳናይ ኖረናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በበቂ ሁኔታ መመልከት ባለመቻላችን ለዘመናት ከአዲስ አበባ ልናይ የሚገባንን ውበት ሳናይ ኖረናል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክትን…