የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ሥልጠና ለሳይበር ደህንነትና ሉዓላዊነት ትልቅ አሻራ የሚጥል ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ሥልጠና ለሳይበር ደህንነትና ሉዓላዊነት ትልቅ አሻራ የሚጥል ነው አሉ የኢንፎርሜሽንና መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሃሚድ፡፡
5ኛው ዙር የሳይበር ታለንት ሰመር ካምፕ ቻሌንጅ በዛሬው…