“የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት አዋጅ የዜጎችን መብትና ጥቅም የሚያስከብር ነው” ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል የተሻሻለው የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት አዋጅ ለሥራ ወደ ውጭ የሚሰማሩ ዜጎችን መብትና ጥቅም በተሻለ መልኩ የሚያስከብር ነው አሉ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ኃብት ልማት፣ ሥራ ስምርትና ቴክኖሎጂ…