Fana: At a Speed of Life!

ህዳሴ ግድቡ ሲጠናቀቅ በዓመት አንድ ቢሊየን ዶላር የሚገመት ገቢ ያስገኛል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ከ66 ሚሊየን በላይ ዜጎችን የኤሌክትሪክ ብርሃን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያስችላል። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የቴክኒካል ኮሚቴ አባል በለጠ ብርሃኑ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ…

በዓለም አቀፍ ገበያ የቡናና የወርቅ ዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ ዕድሉን መጠቀም ይገባል – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፉ ገበያ የወርቅና ቡና ዋጋ ጭማሪ በማሳየቱ ምርቶቹን ለዓለም ገበያ በማቅረብ ዕድሉን መጠቀም ይገባል አሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ በ2018 ሀገራዊ የልማት ዕቅድ ላይ ገለጻ ያደረጉት ሚኒስትሯ፤ በፈረንጆቹ…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የሲዳማ ክልል 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የቀረቡ ሹመቶችን በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ተጠናቅቋል። በዚህም መሠረት አቶ ቢኒያም ሰለሞን የክልሉ ጠቅላይ…

የቼልሲው ግብ ጠባቂ ፔትሮቪች ለቦርንማውዝ ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ግብ ጠባቂ ጆርጄ ፔትሮቭች በ25 ሚሊየን ፓውንድ ለቦርንማውዝ ፈረመ፡፡ በፈረንጆቹ 2023 ከኒው ኢንግላንድ ሪቮሉሽን በ14 ሚሊየን ፓወንድ ሰማያዊዎቹን የተቀላቀለው ሰርቢያዊው ግብ ጠባቂ፤ በተጠናቀቀውን የውድድር…

ከ134 ሺህ ተማሪዎች በላይ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን በበይነ መረብ ወስደዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 የትምህርት ዘመን 134 ሺህ 828 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን በበይነ መረብ ወስደዋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፡፡ ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲሰጥ የቆየው…

ኢትዮጵያ በፖሊሲ የታገዙ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን የመቋቋም ተሞክሮዋን የምታጋራበት መድረክ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ኢትዮጵያ በፖሊሲ የታገዙ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን የመቋቋም ተሞክሮዋን የምታጋራበት መድረክ ይሆናል አለ። ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ህብረት ጋር በመሆን ሁለተኛውን የአፍሪካ…

የአርሲ ገዳ ጉባዔ በነጌሌ አርሲ ወረዳ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲኮ መንዶ ገዳ ሕግ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት በምዕራብ አርሲ ዞን ነጌሌ አርሲ ወረዳ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው የአርሲ ገዳ በቀጣይ መካሄድ ያለበትን ሁኔታ እና በአርሲ ውስጥ የጋብቻ ሕጎች ምን መሆን እንዳለባቸው የሚደነግጉ ሕጎች…

ከንቲባ አዳነች በአዲስ አበባ የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለአሶሳ ከተማ አካፈሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኮሪደር ልማትና ሌሎች ሥራዎች የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለክልል ከተሞች የማካፈል ሥራ እየተከናወነ ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባ አዳነች በዛሬው ዕለት የአሶሳ ከተማን የኮሪደር ልማት ሥራ እና ሌሎች…

በበጀት ዓመቱ በተለያዩ ዘርፎች የሕዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ሥራዎች ተከናውነዋል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ አዲስ

አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2017 በጀት ዓመት በኢኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ዘርፎች በርካታ ውጤታማ ሥራዎች ተከናውነዋል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የ2017 በጀት ዓመት የመንግስትና የፓርቲ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በአዳማ ከተማ…

በባሕር ዳር ከተማ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር ዳር ከተማ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ መርሐ ግብሩን የአማራ ልማት ማሕበር (አልማ)፣ የባሕር ዳር ከተማ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና የባሕር ዳር ከተማ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ በጋራ አዘጋጅተውታል፡፡…