Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀዳሚ የሆነውን የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ‎ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በአንድ መድረክ የሚያጣምረውንና በአፍሪካ ቀዳሚ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት መተግበሪያን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡ ‎ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ጀርመን ከኮትዲቯር…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታ መርሐ ግብር ጀርመን ከኮትዲቯር የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ ጨዋታው በካናዳ ቶሮንቶ ስታዲየም ምሽት 5 ሰዓት ላይ የሚካሄድ ሲሆን ÷ አሸናፊው ቡድን ጥሎ ማለፉን መቀላቀሉን ያረጋግጣል፡፡…

ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የውጭ ባለሃብቶችን ትኩረት እየሳበ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሃብቶችን ትኩረት እየሳበ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልሰ አብዲሳ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እና የኢንቨስትመንት ኮሚሽን…

በትግራይ ክልል የነገሰው ሥርዓት አልበኝነት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በቀድሞ አክራሪ የህወሓት ቡድን በተፈጠረው ሥርዓት አልበኝነት ምክንያት የዜጎች የደህንነት ስጋት እየጨመረ መጥቷል አሉ በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የመቐለ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ አታክልቲ ኃ/ስላሴ። አታክልቲ ኃ/ሥላሴ ከፋና ፖድካስት…

ከንቲባ አዳነች የክረምት ወቅት የጽዳት ንቅናቄን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ2018 ዓ.ም የክረምት ወቅት የጽዳት ንቅናቄ ሥራን አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በዚህ ወቅት እንዳሉት ፥ የጽዳት ሥራ ከራስ፣ ከቤት እና ከአካባቢ የሚጀመር የዕለት ተዕለት ተግባር ሊሆን ይገባል።…

ሪያል ማድሪድ በርናርዶ ሲልቫን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ፖርቹጋላዊውን አማካይ በርናርዶ ሲልቫ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ባለፉት ዓመታት በማንቼስተር ሲቲ ስኬታማ ጊዜን ያሳለፈው ሲልቫ በነጻ ዝውውር ነው ሪያል ማድሪድን የተቀላቀለው፡፡ ተጫዋቹ እስከ…

በዓለም ዋንጫ የከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት ክብረወሰንን የተጋራው ሊዮ ሜሲ..

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በስድስት የዓለም ዋንጫ ውድድሮች በመጫወት ክብረወሰን ያስመዘገበው ሊዮኔል ሜሲ በ16 ግቦች የዓለም ዋንጫ የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነትን ክብረ ወሰን ተጋርቷል፡፡ በፈረንጆቹ 2006 በጀርመን ዓለም ዋንጫ በ18 አመቱ ሀገሩን ወክሎ መጫወት…

ፖርቹጋል ከኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ..

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫው የክሪስቲያኖ ሮናልዶ ሀገር ፖርቹጋል የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታዋን ዛሬ ምሽት ታደርጋለች፡፡ ፖርቹጋል ምሽት 2 ሰዓት ላይ ከኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ጋር በሂውስተን ስታዲየም በምታደርገው ጨዋታ የማሸነፍ ቅድመ ግምት…

በሳይበር ደኅንነት ላይ ትኩረቱን ያደረገ አሕጉር አቀፍ ጉባኤ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳይበር ደኅንነት ላይ ትኩረቱን ያደረገ አሕጉር አቀፍ ጉባኤ የፊታችን ሰኔ 17 እና 18 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል፡፡ ጉባኤው የሳይበር ደኅንነት ማህበር ከኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር እንዲሁም ከተባበሩት…

የኢትዮጵያ ወደ ባሕር በር መመለስ ለአፍሪካ ቀንድ ሁለንተናዊ ትብብር…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ወደ ባሕር በር መመለስ በአፍሪካ ቀንድ ያለውን ሁለንተናዊ ትብብር ይበልጥ ያጠናክራል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ዴዔታ ቀነአ ያደታ (ዶ/ር)፡፡ቀነዓ ያደታ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄ…