Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ይቬት ኩፐርን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የዩናይትድ ኪንግደም…

ቼልሲ እና ራሂም ስተርሊንግ በስምምነት ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የክንፍ ተጫዋች ራሂም ስተርሊንግ ከቼልሲ ጋር በስምምነት ተለያይቷል፡፡ በቼልሲ ቤት 325 ሺህ ሳምንታዊ ደመወዝ ያገኝ የነበረው የ31 ዓመቱ ተጫዋች ስተርሊንግ፤ ቀሪ የ18 ወራት የኮንትራት ውል ነበረው። ስተርሊን በ2022…

ሉካስ ፓኩኤታ ፍላሚንጎን ለመቀላቀል ከስምምነት ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብራዝላዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሉካስ ፓኩኤታ የሃገሩን ክለብ ፍላሚንጎን በ41 ሚሊዮን ዩሮ ለመቀላቀል ከስምምነት ደርሷል፡፡ የ28 አመቱ ተጫዋች በ2022 ከፈረንሳዩ ሊዮን ዌስትሃም ዩናይትድን መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡ ሉካስ ፓኩኤታ በክለቡ…

አጠቃላይ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የሚደረገው ጥረት …

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አጠቃላይ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ የሚደረገው ጥረት ውጤት እያስመዘገበ ነው አለ። የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ ጌትነት ስሜ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራሮች ከአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ አመራሮች ከአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ላንዳው ጋር ተወያይተዋል። ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው እና ከፍተኛ አመራሮች ጋር መክረዋል።…

ባንኮች እርስ በርስ የውጭ ምንዛሪ ግብይት የሚያካሂዱበት ዲጂታል አውታር ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንኮች እርስ በርስ የውጭ ምንዛሪ ግብይት የሚያካሂዱበት ዲጂታል አውታር በይፋ ስራ ጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ፣ የንግድ ባንኮችና የፋይናንስ ዘርፉ ቁልፍ ባለድርሻ…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ፍራንስኮ አሪዞ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ወቅት ፕሬዚዳንት ታዬ እንዳሉት፤ የሮታሪ ኢንተርናሽናል አባል ድርጅቶች ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለውጥ የሚያደርጉትን ጥረት ማሳደግ…

7ኛው የመላ አፋር ስፖርት ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው የመላ አፋር ስፖርት ውድድር “አንድነት ለጥንካሬያችን ስፖርት ለሠላማችን” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው፡፡ በም/ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ማህበራዊ ጉዳዮች አስተባባሪና የባህል፣ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ሐሚድ ዱላ እንዳሉት÷…

ለንግድና ኢንቨስትመንት መሳለጥ የመንገድ መሰረት ልማትን ማስፋፋት አስፈላጊ ነው – እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለንግድና ኢንቨስትመንት መሳለጥ የመንገድ መሰረት ልማትን ማስፋፋት አስፈላጊ ነው አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንደሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቱሉ ቦሎ - ኬላ 81 ነጥብ 6 ኪሎ ሜትር…

የአርሰናል የቀድሞ ተጫዋች ባካሪ ሳኛ በአዲስ አበባ..

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳዊው የአርሰናል እና የማንቸስተር ሲቲ የቀድሞ ተጫዋች ባካሪ ሳኛ አዲስ አበባ ይገኛል፡፡ አንጋፋው ተጫዋች የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከማክሮን የትጥቅ አምራች ድርጅት ጋር የሚያደርገው የሁለትዮሽ ስምምነት አካል መሆኑ ተመላክቷል።…