ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የቀድሞ የሕወሓት ቡድንን ጸረ ሰላም እንቅስቃሴ ሊያወግዝ ይገባል- ክንደያ ገብረሕይወት (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ ሕወሓት ቡድን በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ላይ መፈንቅለ መንግሥት መፈጸሙ ያለግጭትና ብጥብጥ እንደማይኖር ያሳያል አሉ የመጀመሪያው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ ሴክሬታሪያት ኃላፊ የነበሩት ክንደያ ገብረሕይወት (ፕ/ር)።…