Fana: At a Speed of Life!

በ1920ዎቹ ከኢትዮጵያ የተወሰዱ12 ውድ ቅርሶች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ1920ዎቹ ከኢትዮጵያ የተወሰዱ 12 ውድ ቅርሶችን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም ተረክቧል፡፡ ታዋቂው የኒውክሌር ሳይንስ ፕሮፌሰር ራሞን ቫይስ አያታቸው ከ100 ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ የጀርመን ልዑክ…

ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ በማህበራዊ ልማት የምታደርገውን ድጋፍ ታጠናክራለች – አምባሳደር አሌክሲስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳይ ለኢትዮጵያ በትምህርትና ጤና ዘርፍ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ ትቀጥላለች አሉ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክን፡፡ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ከአምባሳደር አሌክሲስ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ…

ኢትዮጵያ ያላት የተፈጥሮ ገፀ በረከት ለቱሪዝም ኢንቨስትመንት ተመራጭ ያደርጋታል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ሳዑዲ ቢዝነስ ፎረም ተሳታፊ የሳዑዲ አረቢያ ልዑካን ቡድን አባላት ኢትዮጵያ ያላት የተፈጥሮ ገፀ በረከት ለቱሪዝም ኢንቨስትመንት ተመራጭ ያደርጋታል አሉ። የልዑካን ቡድን አባላቱ የቤኑና መንደርን ጨምሮ የተለያዩ የቱሪዝም መዳረሻዎችን…

ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልገው የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ሐሰተኛ መረጃ …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ዓለም ግዙፍ ከሚባሉት ኩባንያዎች መካከል ቀዳሚ የሆነው ጉግል ኩባንያ ኃላፊ ሱንዳር ፒቻይ ለአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ከፍተኛ መጠን ያለው መዋዕለ ንዋይ እየፈሰሰ ይገኛል ሲሉ ገልጸዋል። ቴክኖሎጂው ይዞት የሚመጣው ዕድል ላቅ ያለ ቢሆንም…

የተጀመረው የኮሪደር ልማት ከተሞችን ውብና ለነዋሪዎች ምቹ ማድረግ አስችሏል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት በከተሞች ብሩህ ተስፋ የፈነጠቁ ትልልቅ ስኬቶች ተመዝግበዋል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ፡፡ 10ኛው…

ከንቲባ አዳነች የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ማስፋፊያ ግንባታን ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል ማስፋፊያ ግንባታ የታካሚዎችን አገልግሎት በእጥፍ ያሳድጋል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባ አዳነች በአንጋፋው ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል አዲስ ሆስፒታልን የሚመጣጠን ማስፋፊያ በመገንባት…

ምርጥ ብቃት ላይ የሚገኙ የፊት መስመር ተጫዋቾች …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለቡድናቸው እና ለሀገራቸው ግቦችን በማስቆጠር ጥሩ ጊዜ እያሳለፉ የሚገኙ ምርጥ የፊት መስመር ተጫዋቾች ናቸው፡፡ ኖርዌያዊው ኤርሊንግ ብራውት ሃላንድ፣ እንግሊዛዊው ሃሪ ኬን እና ፈረንሳዊው ኪሊያን ምባፔ፡፡ የ25 ዓመቱ…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ጉባዔን እንድታስተናግድ መመረጧ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ታሪካዊ ነው – መሐሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ጉባኤዔን (ኮፕ 32) እንድታስተናግድ መመረጧ ለኢትዮጵያና ለአፍሪካ ታሪካዊ ነው አሉ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ። ሊቀመንበሩ ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት…

የክልሉን ሰላምና ጸጥታ በማረጋገጥ ሰፊ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው – አፈ ጉባዔ ፋጤ ሰርሞሎ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሰላምና ጸጥታን በማረጋገጥ ሰፊ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው አሉ የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ፋጤ ሰርሞሎ፡፡ አፈ ጉባዔዋ ለ20ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የተደረገውን ዝግጅትና በክልሉ የተከናወኑ…

የሄሞራጂክ ፊቨር በሽታ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሄሞራጂክ ፊቨር በሽታ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጅንካ ከተማ ተከስቷል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ ወቅታዊ የጤና ጉዳይን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው÷ ከአጋር አካላት ጋር በመሆን አደጋዎች እንዳይከሰቱ የመከላከልና ከተከሰቱም…