Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያዊያንን ያስቀደመው ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ ዓመታት ዜጎችን ያስቀደመው ‘ዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ’ አያሌ ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡ ከለውጡ በፊት በውጪ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ይክፋቸውም ይልማቸው ጆሮ እና ዐይን የሌለው ጉዳያቸው ጉዳዩ ያልሆነ መንግስት እንደነበራቸው…

ኢራን በእስራኤል የኢንዱስትሪ ማዕከል ላይ የሚሳዔል ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በደቡባዊ እስራኤል በሚገኝ የኢንዱስትሪ ማዕከል ላይ የሚሳዔል ጥቃት ፈጽማለች፡፡ የእስራኤል ጦር እንዳስታወቀው÷ ቴህራን በኢንዱስትሪ ማዕከሉ ላይ በፈጸመችው የሚሳዔል ጥቃት የኬሚካል ማምረቻ ፋብሪካ በእሳት ተያይዟል፡፡ የእስራኤል…

አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር ከቶተንሃም ሆትስፐር ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ከአሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር ጋር መለያየቱን አስታውቋል፡፡ ከሊጉ የመውረድ ስጋት ያለበት ቶተንሃም ቶማስ ፍራንክን በማሰናበት የኢጎር ቱዶርን ቅጥር መፈጸሙ ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ የ47 ዓመቱ…

በኦሮሚያ ክልል ዜጎችን የቤት ባለቤት ለማድረግና የከተማ ፕላንን ለማስጠበቅ የሚያግዘው ደንብ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዜጎችን የቤት ባለቤት ለማድረግ፣ የከተማ ፕላንን ለማስጠበቅና ከተሜነትን ለማረጋገጥ የሚያግዝ ደንብ መተግበር ጀምሯል አለ የክልሉ መሬት ቢሮ፡፡ በክልሉ ካቢኔ ሕገ ወጥ የከተማ ቤትን ሕጋዊ ለማድረግ የጸደቀውን ደንብ መነሻ…

ከአዕምሮ እድገት ውስንነት ጋር የሚወለዱ ሕጻናትን የሚንከባከቡ ተቋማትን ማስፋት ይገባል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአዕምሮ እድገት ውስንነት ጋር የሚወለዱ ሕጻናትን የሚንከባከቡ ተቋማትን ማስፋት ይገባል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ የዲቦራ ፋውንዴሽን ዓለም አቀፉ የዳውን ሲንድረም ቀንን “ብቸኝነትን በጋራ እንዋጋ” በሚል መሪ ሃሳብ…

ኢራን የአሜሪካ እግረኛ ወታደሮችን ለመመከት በተጠንቀቅ ላይ ነኝ አለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን የሀገሪቱን ምድር በሚረግጡ የአሜሪካ እግረኛ ወታደሮች ላይ እሳት ለማዝነብ በተጠንቀቅ ላይ መሆኗን አስታውቃለች፡፡ አንደኛ ወሩን ያስቆጠረው እስራኤልና አሜሪካ ከኢራን ጋር እያደረጉት የሚገኘው ጦርነት አሁንም በርካታ ጉዳቶችን እያስከተለ…

የዜጎችን የታዳሽ ሃይል ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን የታዳሽ ሃይል ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ ያስገነባውን የሶላር ሚኒግሪድ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡…

በሶማሊ ክልል የህዝብን ተጠቃሚነት ያጎለበቱ የልማት ስራዎች ተደራሽ እንዲሆኑ …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ በክልሉ የህዝብን ተጠቃሚነት ያጎለበቱ የልማት ስራዎች ተደራሽ እንዲሆኑ ከመገናኛ ብዙኃን ጋር በትብብር መስራት ይገባል አለ። ቢሮው በዚህ ረገድ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር በትብብር መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የፖሊሲ ሃሳቦቻቸውን ለሕዝብ የሚያቀርቡበትን እድል ለማስፋት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ያዘጋጀው የመጀመሪያው የፖለቲካ ፓርቲዎች የክርክር መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ በዚህ ወቅት÷ ቦርዱ ባለፉት ጥቂት ወራት የክርክር መድረኩን ለማዘጋጀት ሲሰራ የቆየ…