Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ያካሄደችው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊና ነጻ ነበር – ብፁዕ አቡነ አንቶኒ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የውጭ ግንኙነት መምሪያ ሊቀመንበር ብፁዕ አቡነ አንቶኒ ኢትዮጵያ ያካሄደችው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ሰላማዊ፣ ነጻና የተረጋጋ ነበር አሉ። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በብፁዕ አቡነ አንቶኒ የተመራውን ልዑካን…

አንዶኒ ኢራኦላ የሊቨርፑል አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ አርነ ስሎትን በመተካት የሊቨርፑል አሰልጣኝ በመሆን ተሾሟል፡፡ በቦርንማውዝ አስደናቂ ቡድን መገንባት የቻለው ኢራኦላ በአንፊልዱ ክለብ እስከ ፈረንጆቹ 2028 የሚያቆየውን ኮንትራት መፈረሙ ተገልጿል፡፡…

ቶማስ ፓርቴይ ዓለም ዋንጫ በሚሳተፈው የጋና ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ውስጥ ተካተተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞው የአርሰናል አማካይ ቶማስ ፓርቴይ በዓለም ዋንጫ በሚሳተፈው የጋና ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ውስጥ ተካትቷል፡፡ ከፈረንጆቹ 2020 እስከ 2022 በአራት ሴቶች የጾታዊ ጥቃት ክስ የቀረበበት ቶማስ ፓርቴይ የቀረቡበት ሁሉም ክሶች ሐሰት…

ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ መምረጥ የቻሉት አካል ጉዳተኛ …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አካል ጉዳተኛ በመሆኔ ምክንያት እስካሁን መምረጥ ባልችልም ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በመምረጤ ደስተኛ ነኝ አሉ ወ/ሮ ደስታ ደምሴ፡፡ በሰሜን ሸዋ ዞን ደብረሲና ከተማ አስተዳደር ነዋሪዋ፤ የእግር ጉዳት ያለባቸውና በእጃቸው የሚሄዱ ናቸው ።…

የምርጫ ሂደቱ በጥሩ መንገድ እየተከናወነ ነው – ኡሁሩ ኬንያታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስካሁን ያለው የምርጫ ሂደት በጥሩ መንገድ እየተከናወነ ነው አሉ የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች መሪ ኡሁሩ ኬንያታ፡፡ ኡሁሩ ኬንያታ አጠቃላይ የምርጫ ሂዲቱን ተዘዋውረው መመልከታቸውን በመጥቀስ በጥሩ መንገድ እተከናነወነ ይገኛል…

በጎንደር ከተማ ለድምፅ መስጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስን የማጓጓዝ ሥራ ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለድምፅ መስጫ ጣቢያዎች አስፈላጊ የሆኑ ቁሳቁስ የማጓጓዝ ሥራ ተጀምሯል። በከተማዋ በሚገኙ የምርጫ ክልሎች ስር ላሉ 240 ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ የማድረስ ሂደት በጥንቃቄ እየተከናወነ…

ኢትዮጵያ የምታደርገው ምርጫ ለሀገሪቱ ብቻ ሳይሆን ለአህጉሪቱም ወሳኝ ነው – ኡሁሩ ኬንያታ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የምታደርገው ጠቅላላ ምርጫ ለሀገሪቱ ብቻ ሳይሆን ለአህጉሪቱምወሳኝ ነው አሉ የኬንያ የቀድሞ ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች መሪ ኡሁሩ ኬንያታ። መጪው ሰኞ የሚካሄደውን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ለመታዘብ…

ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ የዓለማችን ውዱ ክለብ መሆኑን ፎርብስ ይፋ አድርጓል፡፡ ፎርብስ መጽሔት በዛሬው ዕለት ይፋ ባደረገው መረጃ መሰረት÷ ሪያል ማድሪድ በ9 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ዋጋ የዓለማችን ውዱ ክለብ መሆን ችሏል፡፡ ሪያል…

ኤሲሚላን ከአሰልጣኝ ማሲሚሊያኖ አሌግሪ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያኑ ክለብ ኤሲሚላን ከአሰልጣኝ ማሲሚሊያኖ አሌግሪ ጋር ተለያይቷል፡፡ ሚላን በሴሪ ኤው የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ ጨዋታ በካግሊያሪ 2 ለ 1 መሸነፉን ተከትሎ 5ኛ ደረጃን ይዞ ለማጠናቀቅ ተገዷል፡፡ በዚህም በተከታታይ…

የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የተጠናከረ የኢቦላ በሽታ መከላከል ቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ነው አለ፡፡ የዓለም ጤና ድርጅት ባወጣው መግለጫ፤ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በዩጋንዳ በቡንዲቡግዮ ቫይረስ ዝርያ የሚመጣ የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ተከስቷል።…