Fana: At a Speed of Life!

ስፖርት ለብሔራዊ አንድነት ሚናውን እንዲወጣ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፖርቱ ዘርፍ ለሀገር ኢኮኖሚ ግንባታና ለብሔራዊ አንድነት ሚናውን በአግባቡ እንዲወጣ በትብብር እየተሰራ ነው አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የሚያዘጋጀው ስለኢትዮጵያ መድረክ “ስፖርት ለአሸናፊ ሃገር”…

የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ተደራሽነት ለማስፋት በቴክኖሎጂ የታገዘ ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰባተኛውን ዙር ጠቅላላ ምርጫ ግልፅነትና ተደራሽነት ለማስፋት በቴክኖሎጂ የታገዘ ሥራ እየተከናወነ ነው አለ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ። ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተጠሪ የሆኑ የዴሞክራሲ ተቋማት የሪፎርም ሥራቸውን አስመልክቶ የጋራ የውይይት…

ፍልሰት በአግባቡ ከተመራ የልማት ዕድልን ይፈጥራል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፍልሰት በአግባቡ ከተመራ የማደግና የልማት ዕድልን ይፈጥራል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፡፡ ብሔራዊ የፍልሰት ዓመታዊ ስብሰባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሬ በተገኙበት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ አቶ ተመስገን…

ኢንተርፕራይዞችን በማበረታታት ወጣቱን ተጠቃሚ ማድረግ ይገባል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማፋጠን አምራች ኢንተርፕራይዞችን በማበረታታት ወጣቱን ተጠቃሚ ማድረግ ይገባል አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ። “የኢንተርፕራይዞች ሚና ለሀገራችን ብልጽግና” በሚል መሪ ሃሳብ በሀዋሳ ከተማ…

በሚቀጥለው በጀት ዓመት ክልሎች ንብረት ታክስን ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ማድረግ ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ በሚቀጥለው በጀት ዓመት ክልሎች የንብረት ታክስን ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ማድረግ ይጀምራሉ አሉ። አቶ አህመድ ሺዴ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 41ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በፌዴራል…

በኦሮሚያ ክልል የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች እና ከተሞች የ2017 ዓ.ም አረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ‘በመትከል ማንሰራራት’ በሚል መሪ ሃሳብ ተጀምሯል፡፡ ክልሉ በዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዘርፈ ብዙ ጥቅም የሚሰጡ ችግኞችን ለመትከል…

ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ከፍተኛ ውጤት አስገኝቷል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት አመታት ሲተገበር የቆየው ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 በዲጂታል ስርዓቱ ላይ ከፍተኛ ውጤት አስገኝቷል አሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)። የሀገርን ሁለንተናዊ እድገት ማረጋገጥ የሚቻለው የአሰራር ስርዓትን…

“የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት አዋጅ የዜጎችን መብትና ጥቅም የሚያስከብር ነው” ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል የተሻሻለው የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት አዋጅ ለሥራ ወደ ውጭ የሚሰማሩ ዜጎችን መብትና ጥቅም በተሻለ መልኩ የሚያስከብር ነው አሉ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ኃብት ልማት፣ ሥራ ስምርትና ቴክኖሎጂ…

በጋምቤላ ክልል የኤሌክትሪክ ሃይል ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል ያለውን የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት ለማሻሻል እየተሰሩ የሚገኙ ሥራዎች ሊጠናከሩ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሯ ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሥራ ሃላፊዎች…

መቐለ 70 እንደርታ ከፕሪሚየር ሊጉ ወረደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ36ኛ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ መቐለ 70 እንደርታን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሊጉ እንዲቆይ ያስቻለችዉን ብቸኛ ግብ እዮብ ገብረማሪያም በመጀመሪያው አጋማሽ ከመረብ አሳርፏል። ለ2018 ዓ.ም…