Fana: At a Speed of Life!

ደቡብ ኮሪያ እና ቻይና በሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር ፕሮግራም ዙሪያ ለመምከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ደቡብ ኮሪያና ቻይና በሰሜን ኮሪያ የኒውክሌር መርሃ ግብር ዙሪያ በከፍተኛ ባለስልጣናት ደረጃ ለመምከር መስማማታቸውን አስታወቁ፡፡ ይህ የተሰማው የደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ ኢን ከቻይና ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ከተወያዩ በኋላ ነው ተብሏል፡፡…

መንግስት በትግራይ በጀመረው ህግ የማስከበር ዘመቻ ውስጥ የሶስተኛ ወገን ተሳትፎ አያስፈልግም – አምባሳደር መለሰ አለም

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኬንያ የኢፌዴሪ አምባሳደር መለሰ አለም "የፌዴራል መንግስት በትግራይ ክልል በጀመረው የህግ ማስከበር ዘመቻ ውስጥ የሶስተኛ ወገን ተሳትፎ አያስፈልግም" ሲሉ ተናገሩ። የኢትዮጵያ መንግስት በውስጥ ጉዳዩ ላይ የሌሎች ሀገራት ጣልቃ ገብነት…

በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት እንዲፈጸም አድርገዋል በሚል የተጠረጠሩት ከፍተኛ መኮንኖች ለ2ኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን ዕዝ ሬዲዮ ግንኙነት በማቋረጥ በጦሩ ላይም አሰቃቂ የግድያ ወንጀል፤ የአካል ጉዳትና የጦር መሳሪያ ዝርፊያ እንዲፈፀም አድርገዋል ተብለው የተጠረጠሩ 7 ከፍተኛ መኮንኖች እና ሌሎች ከወታደራዊ መኮንኖች ውጪ ያሉ 5…

56 ኢትዮጵያውያን ከቤሩት ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 56 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ከቤሩት ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ፡፡ ዛሬ ወደ ሃገራቸው የተመለሱት በዘጠነኛው ዙር ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ተመዝግበው ከነበሩ ሰነድ አልባ ዜጎች መካከል መሆናቸውን ከቤሩት የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄኔራል ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ…

በጋምቤላ ክልል በህወኃት ታቅዶ የነበረ የጥፋት ሴራ መክሸፉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጋምቤላ ክልል በህወሃት ጁንታ ታቅዶ የነበረ የጥፋት ሴራ በህዝቡና በጸጥታ ኃይሉ የተቀናጀ ጥረት ማክሸፍ መቻሉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አስታወቁ። ጁንታው በክልሉ ዘርግቶት የነበረውን የጥፋት መረብ ሙሉ ለሙሉ ለመበጣጠስ በትኩረት…

መንግስት በትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች በተቀላጠፈ መልኩ ድጋፍ እንደሚያቀርብ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍቢሲ) መንግስት በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች በተቀላጠፈ መልኩ ድጋፍ እንደሚያቀርብ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ እንዲሁም የሰብዓዊ ድጋፍ ከሚሰጡ አካላት ጋር በመሆን መንግስት የሰብዓዊ ድጋፍ ለማቅረብ…

የህዳሴ ግድብ በሰኔ ወር የመጀመሪያውን ዙር ሃይል ማመንጨት ይጀምራል – ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በያዝነው አመት ሰኔ ወር ላይ የመጀመሪያውን ዙር ሃይል ማመንጨት እንደሚጀም የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ ዩሲኤል ከተሰኘ የዩናይት ኪንግደም ዩኒቨርሲቲ…

በዓለም ላይ በኮቪድ 19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ60 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ ኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 60 ሚሊየን ማለፉ ተገለጸ። እንደ ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ ከሆነ እስካሁን በወረርሽኙ የተያዙ ሰዎች 60 ሚሊየን 420 ሺህ 355 ደርሷል። ከእነዚህ መካከል 38 ሚሊየን 704…

“ሀገሬን ከማንኛውም ጥቃት ለመከላከል ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እቆማለሁ!” በሚል መሪ ቃል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)"ሀገሬን ከማንኛውም ጥቃት ለመከላከል ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እቆማለሁ" በሚል መሪ ቃል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ውይይቱ በአዲስ አበባ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ፅህፈት ቤት ለመከላከያ ሰራዊቱ የተዘጋጀ መድረክ ሲሆን በኢንተር ኮንቲኔንታል ሆቴል…

የአራዳ ክ/ከተማ ሰራተኞች እና ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት በአይነትና በገንዘብ የ70 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአራዳ ክፍለ ከተማ አመራሮች፣ ሰራተኞች እና ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት በአይነትና በገንዘብ የ70 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ፡፡ አመራሮቹና ነዋሪዎቹ "ከሃገራችን አልፎ የአህጉራችን ኩራት፣ አለኝታ እና የድል ተምሳሌት በሆነው የመከላከያ…