Fana: At a Speed of Life!

ቋሚ ኮሚቴው በኦዲት ግኝቶች ላይ የእርምት እርምጃ ሊወሰድ እንደሚገባ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በሠራተኛ ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የ2011 በጀት ዓመት የሂሳብ ኦዲት ሪፖርት ላይ ተወያይቷል፡፡ በውይይቱም ቋሚ ኮሚቴው…

በሐረሪ ክልል በተደረገው ድንገተኛ ዘመቻ ለጥፋት ስራ ሊውሉ የነበሩ የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሐረሪ ክልል ባለፉት ሁለት ሳምንት በተደረገው  ድንገተኛ ፍተሻ ክላሽን ጨምሮ የጦር ሜዳ መነጽር፣ የተለያዩ ሀገራት ገንዘቦች፣ ወታደራዊ አልባሳት፣ ገጀራ፣ የእጅ ሽጉጦችና ብዛት ያላቸው ጥይቶች መያዛቸውን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የክልሉ…

ህወሓት በጦር ወንጀለኝነት እና በዘር ማጥፋት ሊጠየቅ ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት በዓለም አቀፍ የጦር ወንጀልና የዘር ማጥፋት በመፈጸም ሊጠየቅ እንደሚገባ ምሁራን ገለጹ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የፌደራሊዝምና የግጭት አፈታት ምሁራን እንደገለጹት ቡድኑ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎችም ሆነ…

የጊኒ ዎርምን ለማጥፋት በሚቻልበት አግባብ ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አበባ፣ ህዳር 16፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኢትዮጵያ የጊኒ ዎርምን ማጥፋት በሚቻልበት አግባብ ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ መርሃ ግብሩ ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል፡፡ በመድረኩ ጊኒ ዎርምን ለማጥፋት ዋና ዋና ተግዳሮቶች እንደሚለዩም…

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ተደጋጋሚ የሰላም ጥሪና የጽንፈኛው ህወሃት ምላሽ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተደጋጋሚ የሰላም ጥሪና የጽንፈኛው ህወሃት ምላሽ በሚመለከት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ከዚህ ቀደም የነበረውን ሂደት ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጠ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በወርሃ መጋቢት 24 ቀን 2010…

ብሮድካስት ባለሥልጣን የውጭ የመገናኛ ብዙኃን በተመለከተ እየወሰደ ያለውን ማስተካካያዎች ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን የውጭ የመገናኛ ብዙኃን በተመለከተ እየወሰደ ያለውን ማስተካካያዎች በዝርዝር አስታወቀ፡፡ ብሮድካስት ባለሥልጣኑ የውጭ የመገናኛ ብዙኃን በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል፡፡ ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…