በአሚሶም የ32ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ የሰራዊት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ መወያየቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሚሶም ሴክተር ሶስት የተሰማራው የ32ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ የሰራዊት አባላት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡
ውይይቱን የመሩት የሴክተር ሶስት ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል ዘውዱ ሰጥአርጌ እንደተናገሩት ፣ እዚህ ያለ…