ቀለብ ሰፋሪው ህወሓትና ቀለብተኛው ኦነግ ሸኔ ጀንበር እየጠለቀችባቸው ነው- ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በጁንታው ህወሓት የሚደገፈው ኦነግ ሸኔ ከዚህ በኋላ በኦሮሚያ እድሜ እንደማይኖረው የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ጀነራል ኮሚሽነር አራርሳ መርዳሳ ዛሬ እንዳስታወቁት ቀለብተኛው ኦነግ ሸኔ ከዚህ በኋላ የክልሉን ሰላም…