Fana: At a Speed of Life!

በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በሀገሪቱ ተቀማጭ ከሆኑ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢፌዴሪ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ ተቀማጭ ከሆኑት የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ዦን ኦሩዋርክ ጋር በወቅታዊ የኢትዮጵያ ሁኔታ ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ አምባሳደሩ በኢትዮጵያ የተከናወኑ ዘርፈ ብዙ የሪፎርም ስራዎችና የተገኙ…

የሲዳማ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት 240 የእርድ ሰንጋ እና 107 በጎችና ፍየሎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት 240 የእርድ ሰንጋና 107 በጎችና ፍየሎች ድጋፍ ማድረጉን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ መንግስት ተገዶ የገባበትን ህግ የማስከበር…

በጆርጂያ ግዛት ዳግመኛ በተካሄደው የድምጽ ቆጠራ ጆ ባይደን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካዋ ጆርጂያ ግዛት ዳግመኛ በተካሄደ የድምጽ ቆጠራ ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ማሸነፋቸው ተረጋገጠ፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በጆርጂያ ግዛት የተካሄደው ምርጫ ተጭበርብሯል በማለት ክስ ማቅረባቸውን ተከትሎ ነው ድምጽ ዳግመኛ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ደቡብ አፍሪካ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ደቡብ አፍሪካ ገቡ። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ጆሐንስበርግ ኦሊቨር ታምቦ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የደቡብ አፍሪካ የማህበራዊ ልማት ሚኒስትር ሊንዲዌ ዙሉና በደቡብ አፍሪካ…

ጋርዲዮላ ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ለተጨማሪ ሁለት አመታት ለመቆየት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማንቼስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በክለቡ ለተጨማሪ ሁለት ዓመታት ለመቆየት ኮንትራት ተፈራረሙ፡፡፡ ፔፕ በክለቡ እስከ ፈረንጆቹ 2023 ድረስ ለመቆየት ነው የተስማሙት፡፡ ጋርዲዮላ ክለቡን የተቀላቀሉት ከአራት ዓመታት በፊት በ2016…

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የሙስና ጥቆማና ሃብት ምዝገባ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ለሙስና ጥቆማና ሃብት ምዝገባ አገልግሎት ያበለጸገውን መተግበሪያ ይፋ አደረገ። በዓለም ለ17ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ16ኛ ጊዜ የሚከበረውን የዓለም የጸረ-ሙስና ቀንን ኤጀንሲው ዛሬ አክብሯል። የኤጀንሲው ዋና…

የ22ኛ ክፍለ ጦር አባላት ለህዳሴ ግድብና ለአካባቢው ደህንነት መረጋገጥ ተገቢውን ጥበቃ እያደረጉ እንደሚገኙ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገር መከላከያ ሰራዊት የምዕራብ ዕዝ 22ኛ ንስር ክፍለ ጦር አባላት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ እንደወትሮው በትጋት እየሰሩ መሆኑን አስታወቁ። ከክፍለ ጦሩ አባላት መካከል ሌተናል ኮሎኔል ወንድሙ ሃብቴ…

የህዝቦች አንድነትና እኩልነት እንዲረጋገጥ የትግራይ ህዝብ ፅኑ ፍላጎት አለው – ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝቦች አንድነትና እኩልነት እንዲረጋገጥ የትግራይ ህዝብ ፅኑ ፍላጎት እንዳለው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ። ዶክተር አብርሃም በመላው ትግራይ አዲስ የፖለቲካ አስተሳሰብና ባህል እንዲያብብ ሁሉም ትግራዋይ የራሱ…

የመከላከያ ሚኒስቴር ከተለያዩ ሀገራት ለተወከሉ ወታደራዊ አታሼዎች ማብራሪያ እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ህዳር 10 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ከተለያዩ ሀገራት ለተወከሉ የወታደራዊ አታሼዎች በህልውና ዘመቻው ዙሪያ ማብራሪያ እየሰጠ ነው። የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀንአ ያደታ በተገኙበት ነው ከ45 ሀገራት ለመጡ የወታደራዊ አታሼዋች ማብራሪያው እየተሰጠ…

በሃገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የወጣቶች መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ህዳር 10 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁሉም ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ወጣቶች የተሳተፉበት በሃገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የወጣቶች መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ…