Fana: At a Speed of Life!

ም/ጠ/ሚ ደመቀ ህዝቡ ከመከላከያ ኃይል ጎን በመቆም ታሪካዊ ደጀንነቱን በተግባር እንዲያረጋግጥ ጥሪ አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ህዝቡ ከመከላከያ ኃይል ጎን በመቆም ታሪካዊ ደጀንነቱን በተግባር እንዲያረጋግጥ እንዲሁም ትውልድ እና ሃገር በማዳን ተልዕኮ ላይ በንቃት እንዲረባረብ ጥሪ አስተላለፉ፡፡   ምክትል ጠቅላይ…

ጠ/ሚ ዐቢይ መንግስት በትግራይ የጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ ዓላማው ስግብግቡን የመቀሌ ጁንታ ለሕግ ተገዥ የማድረግና ሕገ መንግስታዊ ስርዓትን ማስጠበቅ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግስት በትግራይ የጀመረው ሕግ የማስከበር እርምጃ ዓላማው ስግብግቡን የመቀሌ ጁንታ ለሕግ ተገዥ የማድረግና ሕገ መንግስታዊ ስርዓትን ማስጠበቅ መሆኑን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ገጻቸው ይፋ…

ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ እስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎችን መከላከያ ሠራዊት ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹም እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ አስታወቁ። ጄኔራል ብርሃኑ ለኢትዮጵያ ነቀርሳ…

የከተማ አስተዳደሩ የመሬት ወረራ እና ህገ ወጥ ግንባታን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ወረራ እና ህገ ወጥ ግንባታን በተመለከተ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል። በውይይቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ በመሬት፣ በፀጥታ እና በመልካም…

ሜ/ጀ መሀመድ ተሰማ፣ ሠራዊቱ ሀገርን ከጥፋት የማዳን ተልዕኮውን በአጭር ጊዜ ውስጥ ያጠናቅቃል አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል መሀመድ ተሰማ፣ ሠራዊታችን ሀገርን ከጥፋት የማዳን ተልዕኮውን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚያጠናቅቅ አስታወቁ።   የኢትዮጵያን ዕድገት የማይፈልጉ ታሪካዊ ጠላቶች…

በኃይል ተገደው ወደ ጦርነት የገቡ ልዩ ኃይል አባላት ወደ አማራ ክልል በሰላማዊ መንገድ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወኃት ውስጥ ባለው ህገወጥና ዘራፊ ቡድን በኃይል ተገደው ወደ ጦርነት የገቡ የትግራይ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ወደ አማራ ክልል በሰላማዊ መንገድ እየገቡ ነው፡፡ የልዩ ኃይል አባላቱ ከሃገር መከላከያ ሰራዊትና ከአማራ ክልል ልዩ ኃይል አባላት…

የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ጉባኤ ነው የሚያካሄደው፡፡ ምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤውን ሲጀምር በቅርቡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የተለያዩ…

በትግራይ ክልል የሐሰት ፕሮፓጋንዳ በሚነዙ መገናኛ ብዙኀን ላይ እርምጃ ሊወሰድ ይገባል – አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል የሐሰት ፕሮፓጋንዳ የሚነዙና በህዝቡ ውስጥ ውዥንብር የሚፈጥሩ መገናኛ ብዙኀን ላይ እርምጃ እንዲወሰድ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አሳሰበ። የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ በክልሉ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በመጠቀም ከህገ-መንግሥቱ ጋር…

ዋልያዎቹ በወዳጅነት ጨዋታ ከሱዳን ጋር አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በወዳጅነት ጨዋታ ከሱዳን አቻው ጋር ተጫውቷል፡፡   ማምሻውን በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው ጨዋታ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡   የመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታው ክፍለ ጊዜ…

በሕወኃት ኃይል ላይ የተወሰደው የመጀመሪያው ዙር ዘመቻ በስኬት እንደተጠናቀቀ ጠ/ሚ ዐቢይ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በስግብግቡ ጁንታ የሕወኃት ኃይል ላይ የተደረገው የመጀመሪያው ዙር ዘመቻ በስኬት መጠናቀቁን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ የአየር ኃይል በወሰደው እርምጃ በተለያዩ ስፍራዎች ላይ የነበሩ ሮኬቶችን ጨምሮ…