Fana: At a Speed of Life!

ከመከላከያ ሠራዊት ተቀንሰው የነበሩ አመራሮች እንዲመለሱ ትዕዛዝ ተላለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ በፊት ከመከላከያ ሠራዊት ተቀንሰው የነበሩ አመራሮች እንዲመለሱ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡   ወደ መከላከያ ሠራዊቱ እንዲመለሱ የተጠሩ መኮንኖችም 1. ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ 2. ሌ/ጄኔራል…

ህዝቡ አካባቢውን በንቃት እንዲጠብቅ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ህዝብ አካባቢውን በንቃት እንዲጠብቅ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አበረ አዳሙ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ በህወሓት የጥፋት ቡድን የተቃጣውን አደጋ ለመመከት በሚደረገው ጥረት…

የንፁሃን ዜጎቻችንን ደም ማፍሰስ በቸልታ የማይታለፍ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንፁሃን ዜጎቻችንን ደም ማፍሰስ በቸልታ የማይታለፍ ነው አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ፡፡ አቶ ደስታ በሰጡት መግለጫ ህወሓት በመከላከያ ካምፕ ላይ የፈፀመው ጥቃት አሳፋሪ መሆኑን በማንሳት፤ የፖለቲካ ቁማርተኞች እጃቸውን…

ዶክተር አብርሃም በላይ የትግራይ ልዩ ሀይልና ሚሊሺያ በፌደራል መንግስትና በአማራ ክልል መንግስት የተደረገለትን የሰላም ጥሪ በሙሉ እምነት እንዲቀበል አሳሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት በአገራችን የመጣውን ለውጥ ተከትሎ በበርካታ ግጭቶች ውስጥ በስውርም ሆነ በግልፅ በአፍራሽ ተልእኮ እጁን ሲያስገባ ቆይቷል አሉ የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር ዶክተር አብርሃም በላይ፡፡ የህወሓት የጠላፊ ቡድን በትናንትናው ምሽት…

መከላከያ ሀገሪቱን ለመታደግ እየወሰደው ያለውን ዕርምጃ የጋምቤላ የክልል እንደሚደግፍ አቶ ዑሞድ ኡጁሉ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ሀገሪቱን ለመታደግ እየወሰደው ያለውን ዕርምጃ የጋምቤላ የክልል እንደሚደግፍ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዑሞድ ኡጁሉ አስታወቁ። ሕወሓት በሠራዊቱ ላይ ያደረሰው ጥቃት የሀገር ክህደት ወንጀል መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢፌዴሪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ፡፡ የኢፌዴሪ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ጥቅምት 25 ቀን 2013 ዓ.ም ባደረገው 21ኛ አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ መንግሥት የሀገርን ሰላምና ሕልውና፣ የሕዝብንና…

ለድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ጠንካራ ምላሽ የማይበገር የጤና ስርዓትን መገንባት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ለድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ጠንካራ ምላሽ የማይበገር የጤና ስርዓትን መገንባት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጹ፡፡   ሚኒስትሯ ይህንን ያሉት በ2ኛው የጤናው ዘርፍ ጉባዔ በአዲስ አበባ…