Fana: At a Speed of Life!

ዘላቂ ሰላም ለማስፈንና ችግሮችን ለመፍታት አመራሩ በብቃት መስራት አለበት – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዘላቂ ሰላም ለማስፈንና ችግሮችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት አመራሩ በብቃት መስራት እንዳለበት የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ።   የሰላም ሚኒስቴር ከክልል እስከ ወረዳ ለተወጣጡ አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ…

ተጨማሪ 359 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 953 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ5 ሺህ 726 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 359 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ 353 ሰዎች በፅኑ ህክምና…

የሲኖዶሱ ምልዓተ ጉባኤ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ፡፡   ሲኖዶሱ ከጥቅምት 11 ቀን ጀምሮ ሲያካሂድ የቆየውን ስብሰባ ለቤተክርስቲያንና ለሀገር ይበጃሉ ያላቸውን ውሳኔዎች…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በንፁሃን ዜጐች ላይ በደረሰው ጥቃት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ዋጋ ቃንቃ ቀበሌ በንፁሃን ዜጐች ላይ በደረሰው አሰቃቂ ጥቃት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልጻል፡፡ ምክር ቤቱ በፌስ ቡክ ገጹ ይህን መሰል ወንጀል በተደጋጋሚ እየተፈፀመ የዜጐች ህይወት…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች የጥፋት ኃይሎች ባደረሱት ጥቃት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አመራሮች በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ዞን ጉሊሶ ወረዳ ጋዋ ቀናቲ ቀበሌ የጥፋት ኃይሎች ባደረሱት ጥቃት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገለጹ፡፡ አመራሮቹ ድርጊቱን በማውገዝ ፀረ-ሰላም ኃይሎች በአፋጣኝ ተይዘው ለህግ…

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የአየር ትራንስፖርት መስመር ዝርጋታ ስልጠና መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የአየር ትራንስፖርት መስመር ዝርጋታ ስልጠና መስጠት ጀመረ፡፡   የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኮሎኔል ወሰንየለህ ሁነኛው በአፍሪካ በራሳቸው የሰው ኃይል የሚያሰለጥኑ…

ነገ መቋጫውን በሚያገኘው የአሜሪካ ምርጫ ከ91 ሚሊየን በላይ ዜጎች ድምጽ ሰጥተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ነገ መቋጫውን በሚያገኘው የአሜሪካ ምርጫ እስካሁን ከ91 ሚሊየን በላይ ዜጎች ድምጽ ሰጥተዋል፡፡   ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕና ተቀናቃኛቸው ጆ ባይደን ወደተለያዩ ግዛቶች በመሄድ የመጨረሻው የምረጡኝ ዘመቻ ላይ ይገኛሉ፡፡…