ስፓርት የሩጫ እና ብስክሌት ቅብብል ውድድር በእንጦጦ ፓርክ ሊካሄድ ነው Abrham Fekede Nov 2, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የሩጫ እና ብስክሌት ቅብብል ውድድር በእንጦጦ ፓርክ እንደሚያካሂድ አስታወቀ። ውድድሩ በቀጣዩ ወር መግቢያ ይደረጋል ነው የተባለው። በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው ውድድር በአንድ ቡድን አራት ሰዎች እንደሚካፈሉበት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዋሽ ወልዲያ የባቡር ፕሮጀክት ላይ የሚገኙ ዋሻዎች ሥራ ተጠናቀቀ Abrham Fekede Nov 2, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዋሽ ወልዲያ የባቡር ፕሮጀክት ላይ የሚገኙ የ12ቱም ዋሻዎች ሥራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ መሆናቸው ተገለጸ። የ12ቱም ዋሻዎች አጠቃላይ ርዝመት ከ10 ኪሎ ሜትር በላይ ነው ተብሏል፡፡ ረዥሙ…
ስፓርት ተመስገን ዳና የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን ተሾሙ Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሰልጣኝ ተመስገን ዳና የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ወንዶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ በመሆን ተሾሙ። አሰልጣኝ ተመስገን ዳና የአንድ ዓመት ውል ኮንትራት ቀርቦላቸው ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡ አሰልጣኙ በሴካፋ ተፎካካሪ እና ውጤታማ ቡድን…
የሀገር ውስጥ ዜና ፖሊስ 300 ሺህ ብር የሚጠጋ ነባሩንና አዲሱን የሐሰተኛ የገንዘብ ኖት ያዘ Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ 300 ሺህ ብር የሚጠጋ ነባሩንና አዲሱን ሐሰተኛ የገንዘብ ኖት መያዙን አስታወቀ፡፡ ፖሊስ ነባሩን የገንዘብ ኖት ከሁለት ተጠርጣሪዎች ሐሰተኛ የሆነ ባለ መቶና ባለ አምሳ 174 ሺህ 350 ብር ይዟል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ ልደቱ አያሌው የክስ መቃወሚያ እና ዋስትና ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ሁለተኛው ህገመንግስቱን ለማፍረስ በማሰብ የሽግግር ሰነድ ማዘጋጀት ወንጀል ክስ ያቀረቡት ዋስትና ጥያቄ የተቀረጸው ድምጽ ግልባጭ ባለሙያ እረፍት በመውጣቱና ከመዝገብ ጋር ባለመያያዙ ምክንያት የክስ መቃወሚያውና…
ፋና 90 በምርጫ ወቅት ሊኖር በሚገባው የኮቪድ 19 ጥንቃቄ ያተኮረ ምክክር እየተካሄደ ነው Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=0LN_7mquFXc&t=22s
ፋና 90 የአማራና የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=lrla2oSQ_8M&t=27s
ስፓርት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ታህሳስ 3 ቀን ይጀመራል Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ታህሳስ 3 ቀን በአዲስ አበባ ስታዲየም እንደሚጀመር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ኩባንያ አስታወቀ፡፡ ውድድሩ በዲ ኤስ ቲቪ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር አበረከተ Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር አበረከተ፡፡ የገንዘብ ድጋፉን የባንኩ አመራሮች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስረክበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባንኩ የህዝብ እንደመሆኑ መጠን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በናይል ወንዝ ላይ ያላትን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የምታስከብርበት ወሳኝ ወቅት ላይ ትገኛለች – አምባሳደር ረታ ዓለሙ Abrham Fekede Oct 30, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በናይል ወንዝ ላይ ያላትን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የምታስከብርበት ወሳኝ ወቅት ላይ መሆኗን በእስራኤል የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ረታ ዓለሙ ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ ይህንን ያሉት በእስራኤል የኢትዮጵያ ኤምባሲ…