ሰሜን ኮሪያ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ ዓመት የኒውክሌር መርሃ ግብሯን እንደቀጠለች ተመድ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ሰሜን ኮሪያ በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ 2020 የኒውክሌር እና የባለስቲክ ሚሳዔል ፕሮግራሟን አጠናክራ መቀጠሏን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡
የኒውክሌር መርሃግብሯን ያጠናከረችው የተጣለባትን ዓለም አቀፍ ማዕቀብ ችላ በማለት ነው ተብሏል፡፡…