መድሃኒትን ለተላመደ የቲቢ በሽታ ከ18 እስከ 24 ወራት ይሰጥ የነበረው ህክምና ከ9 እስከ 12 ወራት በሚሰጥ መድሐኒት ተተካ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መድሃኒትን ለተላመደ ለቲቢ በሽታ ከዚህ በፊት ከ18 እስከ 24 ወራት ይሰጥ የነበረው የህክምና አገልግሎት ከ9 እስከ 12 ወራት በሚሰጥ መድሐኒት መተካቱን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ህክምናው ከዚህ ቀደም በመርፌና በሚዋጥ መድሃኒት መልክ ሲሰጥ…