Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ በኢንቫይሮመንታል ሳይንስ እና ተያያዥ የትምህርት ዘርፍ ከ500 በላይ ወጣቶች ስልጠና እየተሰጣቸው ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ500 በላይ ወጣቶች ከ92 ሚሊየን ብር በላይ በጀት መድቦ በኢንቫይሮመንታል ሳይንስ እና ተያያዥ በሆነ የትምህርት ዘርፍ ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡ ወጣቶቹ ከዩኒቨርሲቲ ተመርቀው ስራ የሌላቸው ሲሆኑ ከሁሉም ክፍለ…

ፍርድ ቤቱ ሌተናል ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህና ሌተናል ጄኔራል አዲስ ተድላ ከጣሊያን ኤምባሲ እንዲለቀቁ ትዕዛዝ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሌተናል ኮሎኔል ብርሃኑ ባየህና ሌተናል ጄኔራል አዲስ ተድላ ከጣሊያን ኤምባሲ እንዲለቀቁ ለጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እና ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ትዕዛዝ ሰጠ። በእነ ኮሎኔል መንግስቱ ሃይለማርያም መዝገብ የተከሰሱት የቀድሞ…

ሜጀር ጀኔራል ገብረመድህን ፍቃዴን ጨምሮ 7 ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ላይ ፍርድ ቤቱ 12 ተጨማሪ ቀናትን ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሃገር ክህደት እና ህገመንግስቱን እና ህገመንግስታዊ ስርዓቱን ለመናድ በማሰብ ወንጀል የተጠረጠሩት እነ ሜጀር ጀኔራል ገብረመድህን ፍቃዴን (ወዲ ነጮ) ጨምሮ 7 ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ላይ ፍርድ ቤቱ 12 ተጨማሪ ቀናትን ለፖሊስ ፈቀደ። ችሎቱ ለዛሬ…

ፖሊስ የሰሜን ዕዝ ሎጂስቲክ ምክትል ኃላፊ የነበሩት ብርጋዴር ጄኔራል ከድር የጦር መሳሪያ ማከማቻ የት እንደሚገኝ ለህወሓት የጸረ ሰላም ቡድን መረጃ ሲያቀብሉ…

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን ዕዝ ሎጂስቲክ ምክትል ኃላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ከድር አራርሶ የጦር መሳሪያ ማከማቻ እና ተተኳሽ የጦር መሳሪያዎች የት እንዳሉ ለህወሓት የጸረ ሰላም ቡድን መረጃ ሲያቀብሉ እንደነበር ፖሊስ ገለጸ፡፡ በዚህ መረጃ መሰረት የጦር መሳሪያው…

በደቡብ አፍሪካ ከተከሰተው አዲስ የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ብሪታንያ የጉዞ እገዳ አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሪታንያ በደቡብ አፍሪካ ከተከሰተው አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ወደ ሃገሪቱ የሚደረጉ በረራዎችን ማገዷን አስታወቀች፡፡ አዲሱ ቫይረስ የተለየው ከደቡብ አፍሪካ ከተመለሱ ተጓዦች ሲሆን በለንደን እና በሰሜናዊ ምዕራብ እንግሊዝ ነው መከሰቱ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማትን በዘላቂነት መምራት የሚያስችል መሪ ዕቅድ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማትን በዘላቂነት መምራት የሚያስችል ስፓሻል መሪ ዕቅድ ይፋ ተደረገ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሸን የኢንዱስትሪውን ዘርፍ ዕድገት ለማሳካትና ለመምራት የሚያስችል ሀገራዊ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ስፓሻል ጥናት ረቂቅ ሪፖርት…

በሴካፋ ውድድር ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ ታዳጊ ብሄራዊ ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን አዲስ አበባ ገባ፡፡ በሩዋንዳ አስተናጋጅነት ሲካሄድ በቆየው የምስራቅና መካከለኛው የአፍሪካ የታዳጊዎች ዋንጫ ላይ የተሳተፈው ብሔራዊ ቡድኑ ዛሬ ንጋት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደርሷል፡፡…

ከፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን አስተባባሪዎች ጋር በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ከፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን አስተባባሪዎች ጋር በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳዮችና ከቡድኑ ጋር አብሮ መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አደረጉ። አምባሳደር…

አቶ አገኘሁ ተሻገር በባህርዳር ከተማ ቀበሌ 3 ቤትና ንብረታቸው በእሳት የወደመባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ጎበኙ 

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ትናንት በባህር ዳር ከተማ በተለምዶ ጉዶባህር ተብሎ በሚጠራው ሰፈር ቤት ንብረታቸው በእሳት የወደመባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ጎበኙ፡፡ አቶ አገኘሁ ዘላቂ መፍትሄ በፍጥነት እንደሚሰጥና ለጊዜው…

ምክር ቤቱ 7ኛ መደበኛ ስብሰባውን በነገው ዕለት ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣ 2013(ኤፍቢሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች 5ኛው ምክር ቤት በ6ኛው የሥራ ዘመኑ 7ኛውን መደበኛ ስብሰባ በነገው ዕለት በአምስት የተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ትኩረቱን አድርጎ ያካሄዳል፡፡ ከአጀንዳዎች አንዱ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ኮርፖሬሽን የቦርድ አባላትን እንደገና…