ኢትዮጵያ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪውን ለመደገፍ የሚያስችል ስምምነት ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ጋር ተፈራረመች
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት /ዩኒዶ/ እና የጀርመን ተራዲኦ ድርጅ /ጂአይዜድ/ ጋር የጨርቃጨርቅ ኢንዲስትሪውን ለመደገፍና ለማሳደግና የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ።
የሶስትዮሽ ስምምነቱን በንግድና ኢንዱስትሪ…