Fana: At a Speed of Life!

የአብሮነት እሴቶችን ይበልጥ በማጠናከር የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ወደ ፊት ማራመድ ይገባል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአብሮነትና የአንድነት እሴቶች ይበልጥ በማጠናከር የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ወደ ፊት ማራመድ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ተናገሩ። ይህን ያሉት የህብረ ብሄራዊ አንድነት ችቦ ከአዲስ አበባ ከተማ ወደ ጋምቤላ…

በፍንዳታው ምንም ጉዳት አለመከሰቱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የጎርጎርዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በፈነዳው ቦምብ ምንም የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ቦምቡ በቦሌ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታው ጎርጎርዮስ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ…

ብሪታንያ ፋይዘር የተሰኘው የኮሮና ቫይረስ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቀደች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብሪታንያ ፋይዘር እና ባዮንቴክ የተሰኙ የኮሮና ቫይረስ ክትባቶች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ፍቃድ ሰጠች፡፡ ብሪታንያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ ስትሰጥ ከምዕራባውያን ሀገራት መካከል የመጀመሪያዋ ያደርጋታል ነው የተባለው፡፡…

በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ለሚገኙ የጎረቤት አገራት አምባሳደሮችና ከፍተኛ ዲፕሎማቶች ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለውን ህግን የማስከበር ዘመቻ አስመልክቶ በአሜሪካ የኢትዮጽያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ገለጻ አድርገዋል። አምባሳደር ፍጹም በዚሁ ወቅት እንዳሉት ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን ባለፉት ሁለት አመታት መንግስት ለሰላም እና…