የሀገር ውስጥ ዜና ፈጣን የከርሰ ምድር ውሃ ሀብት ጂኦፊዚካል ጥናት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ Adimasu Aragawu Apr 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል ፈጣን የከርሰ ምድር ውሃ ሀብት ጂኦፊዚካል ጥናት ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል፡፡ ለ5 ዓመት የሚተገበረውን ፕሮጀክት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከዴንማርክ መንግስት ጋር በመተባበር ነው ይፋ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በባህል፣ ኪነ ጥበብና ስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተወያዩ Adimasu Aragawu Apr 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ በኢትዮጵያ ከሩስያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን ጋር በባህል፣ ኪነ ጥበብ እና ስፖርት ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል። በውይይቱ ኢትዮጵያ የብዝሃ ባህል ባለቤት እና ታሪካዊ ሀገር…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት በፈጠራና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Adimasu Aragawu Apr 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት በፈጠራ እና ክህሎት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የትምህርት፣ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴሮች ከአፍሪካ ብሬይንስ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት…
ፋና ስብስብ የሀገር አቀፍ እና የፌዴራል ባለድርሻ አካላት የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ መለያ ባህሪያት Adimasu Aragawu Apr 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳን ከሚያሰባስብባቸው መንገዶች አንዱ ህዝባዊ ውይይቶች እንደሆኑ ይታወቃል፡፡ በእስካሁኑ ሂደት ኮሚሽኑ በ11 ክልሎች እና 2 የከተማ አስተዳደሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍን ሲያከነውን መቆየቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት የአባልነት ሂደትን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች Adimasu Aragawu Apr 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት የአባልነት ሂደትን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ ቁርጠኛ መሆኗን የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ። በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ካለው የዓለም ባንክና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ዓመታዊ…
ስፓርት በወንዶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ሳሙኤል ፍሬው አሸነፈ Adimasu Aragawu Apr 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንዶች የ3 ሺህ ሜትር የመሰናክል ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ሳሙኤል ፍሬው አሸንፏል። በቻይና ዢያሚንግ ውድድር አትሌት ሳሙኤል በ8:05.61 በመግባት የቦታው ክብረወሰንና የዓመቱ የርቀቱ ፈጣን ሠዓት በማስመዝገብ በድንቅ ብቃት…
ቴክ ለፓስፖርት አገልግሎት የፋይዳ መታወቂያ ቅድመ ሁኔታ ሊደረግ ነው Adimasu Aragawu Apr 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ለፓስፖርት አገልግሎቶች የፋይዳ መታወቂያን እንደ ቅድመ ሁኔታ በማስቀመጥ ከብሀየራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በትብብር ለመስራት ከስምምነት ደረሱ። የኢሚግሬሽን እና የዜግነት አገልግሎት የጀመራቸውን የሪፎርም…
የሀገር ውስጥ ዜና ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከልን መርቀው ከፈቱ Adimasu Aragawu Apr 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከልን በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል፡፡ ከንቲባዋ ማዕከሉ በአርቲስት ዓለምፀሃይ ወዳጆ አስተባባሪነት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 39 ሚሊየን ብር ድጋፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቀቀ Adimasu Aragawu Apr 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ተጠናቋል። የስብሰባውን መጠናቀቅ ተከትሎ ፓርቲው ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመከላከያ ሠራዊት ባስመዘገባቸው ድሎች ሳይኩራራ ለበለጠ ተልዕኮ ራሱን ማዘጋጀት ይገባዋል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) Adimasu Aragawu Apr 26, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በወቅታዊ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊ፣ ቀጣናዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ለከፍተኛ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች ማብራሪያ ሰጥተዋል። ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) በሀገሪቱ የመጣውን ለውጥ ተከትሎ በተመዘገቡ…