Fana: At a Speed of Life!

የመራጮች ምዝገባ ቅድመ ሁኔታ

በማንኛውም ምርጫ ለመሳተፍ አስቀድሞ በመራጭነት መመዝገብ ቅድመ ሁኔታ ነው፡፡ አንድን ሰው በመራጭነት ለመመዝገብ የሚያበቁት መስፈርቶችና የሚያስፈልጉት ሰነዶች በምርጫ ህግና እንደ አስፈላጊነቱም በምርጫ ቦርድ በሚወጡ ዝርዝር መመርያዎች ይቀመጣሉ፡፡ ነገር ግን እነዚህ መስፈርቶች ተገቢና…

በወለጋ ዞኖች ያደረግነው ጉብኝት እጅግ በጣም ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ የታየበት ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወለጋ ዞኖች ያደረግነው ጉብኝት እጅግ በጣም ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ የታየበት ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ጌታቸው ረዳ። አቶ ጌታቸው ይህንን ያሉት በወለጋ ዞኖች በተደረገ የልማት ሥራዎች ጉብኝት ዙሪያ…

2 ነጥብ 3 ሚሊየን ቶን የድንጋይ ከሰል በሀገር ውስጥ በማምረት መተካት ተችሏል – ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስከ 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ቶን የሚደርስ የድንጋይ ከሰል በሀገር ውስጥ በማምረት መተካት ተችሏል አሉ የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)። የአርጆ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ምክትል ጠቅላይ…

የአርጆ ዲዴሳ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ለአገልግሎት ሲበቃ ግብርናውን የሚያሻግር ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርጆ ዲዴሳ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ለአገልግሎት ሲበቃ የምግብ ሉዓላዊነት ጥረቶች እና በሺዎች የሚቆጠሩ አርሶአደሮችን በመጥቀም ግብርናውን የሚያሻግር ይሆናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)…

ሦስት አዳዲስ የሀገር ውስጥ አውሮፕላን ማሪፊያዎች በቅርቡ አገልግሎት ይጀምራሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሦስት አዳዲስ የሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማሪፊያዎች በሚያዚያ ወር ተመርቀው ስራ ይጀምራሉ አለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ። አየር መንገዱ ባወጣው መረጃ÷ በግንባታ ላይ ከሚገኙት የሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማሪፊያዎች መካከል በመጪው ሚያዚያ ወር…

የአርጆ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ልማት ዐቢይ ሚና ይጫወታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርጆ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካ ከውጭ ሲገባ የነበረውን የተፈጨ ድንጋይ ፍላጎት በሀገር ውስጥ በማሟላት በኢትዮጵያ የዘርፉ የኢንዱስትሪ ልማት ዐቢይ ሚና ይጫወታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከሲአይኤፍኤፍ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከቺልድረን ኢንቨስትመንት ፈንድ ፋውንዴሽን (ሲአይኤፍኤፍ) ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያይተዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ ከሲአይኤፍኤፍ ዋና ሥራ አስፈጻሚ…

የቄጦ የመስኖ ፕሮጀክት የአካባቢውን የተፈጥሮ መልክዓ ምድር በአግባቡ ለመጠቀም የተተገበረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቄጦ የመስኖ መሠረተ ልማት ፕሮጀክት የአካባቢውን የተፈጥሮ መልክዓ ምድር በአግባቡ ለመጠቀም ታስቦበት የተተገበረ ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ለሰዲ ጫንቃ…

ለፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ይፋዊ አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቱርክዬ ሪፐበሊክ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ይፋዊ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ መሪዎቹ የወል ጥቅም ላይ በተመሰረቱ የሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት…

የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክዬ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ…