ዓለምአቀፋዊ ዜና ዓለምን ከጫና ያወጣው የተኩስ አቁም ስምምነት Adimasu Aragawu Apr 8, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን እና አሜሪካ ያደረጉትን የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ የተለያዩ የዓለም ሀገራት ደስታቸውን እየገለጹ ነው፡፡ የዓለምን አኮኖሚ እና ፖለቲካ ጫና ውስጥ የከተተው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት 36 ቀናትን ተሻግሮ ምሽት ላይ…
ፋና ስብስብ ሰሙነ ሕማማት – የመንፈሳዊ ሀብት መገኛ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሣምንት ሰሙነ ሕማማት (የሕማማት ሣምንት) ይባላል፡፡ ዛሬ የሰሙነ ሕማማት ሣምንት ሁለተኛ ቀን ሲሆን፥ ሣምንቱ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር አዋጅን አጸደቀ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የባለብዙ ተዋንያን የግብርና ኤክስቴንሽን አገልግሎትና አስተዳደር አዋጅን በሙሉ ድምፅ አጽድቋል። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ አካሂዷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ በአምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በአምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንቱ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የኀዘን መልዕክት÷ አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ በማረፋቸው ጥልቅ ኀዘን ተሰምቶኛል ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአምባሳደር ቆንጂት ሥነ ጊዮርጊስ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የኀዘን መልዕክት÷ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መስክ…
የሀገር ውስጥ ዜና የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ ከውጭ ንግድ የምታገኘውን ገቢ አሳድጓል – አቶ አህመድ ሺዴ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ ከውጭ ንግድ የምታገኘውን ገቢ አሳድጓል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡ ሚኒስቴሩ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የ18 ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ እና መዋቅራዊ ማሻሻያ ሪፓርት ላይ ውይይት እያደረገ…
ስፓርት የፓሪስ ኦሎምፒክ ሻምፒዮኗ አትሌት ጋቢ በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪክስ ውድድር ላይ እንደምትሳተፍ አሳወቀች Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓሪስ ኦሎምፒክ 200 ሜትር ሻምፒዮኗ አትሌት ጋቢ ቶማስ በአዲስ አበባ ግራንድ ፕሪክስ ውድድር ላይ እንደምትሳተፍ አሳውቃለች። ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የምታስተናግደው የአንድ ቀን ዓለም አቀፍ ውድድር ሚያዚያ 10 ቀን 2018 ዓ.ም…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋዋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አምባሳደር ቆንጂት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን በ1950ዎቹ በለጋ እድሜያቸው ተቀላቅለው ከዴስክ ኦፊሰርነት እስከ ከፍተኛ አመራርነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አቀረቡ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ጠዋት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ…
ስፓርት ሪያል ማድሪድ ከባየርን ሙኒክ Adimasu Aragawu Apr 7, 2026 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ዛሬ ምሽት ሪያል ማድሪድ ከባየርን ሙኒክ የሚያደርጉት ፍልሚያ ይጠበቃል፡፡ የ15 ጊዜ የመድረኩ ባለክብር ሪያል ማድሪድን ከ6 ጊዜ የመድረኩ አሸናፊ ባየርን ሙኒክ ጋር የሚያገናኘው…