Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች 44 የመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገብስ…

የሕብረተሰቡን የመረጃ እውቀት ያሳደገው “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” ጉባኤ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” ጉባኤ እንደ ሀገር በመረጃ ልማት የተሰሩ ሥራዎችና የተገኙ ውጤቶች በአውደ ርዕይ የቀረቡበት ነበር አሉ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በከር ሻሌ (ዶ/ር)። “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ…

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመምረጥና የመመረጥ መብት የሚረጋገጥበት እኩል የመወዳደሪያ ሜዳ ተፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ሕገ መንግሥታዊ የመምረጥና የመመረጥ መብት የሚረጋገጥበት እኩል የመወዳደሪያ ሜዳ ተፈጥሯል አሉ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ…

እንደ ምርጫ ባሉ ወሳኝ ሀገራዊ ሂደቶች የመገናኛ ብዙኃን ሚና እጅግ የላቀ ነው – እናትዓለም መለሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ምርጫ ባሉ ወሳኝ ሀገራዊ ሂደቶች የመገናኛ ብዙኃን ሚና እጅግ የላቀ ነው አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ። የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን “ለዲሞክራሲያዊ…

በድምፅ መስጫ ዕለት የምርጫ ጣቢያ ኃላፊ ተግባር ምንድነው?

1. የምርጫ ጣቢያውን ምርጫ አስፈጻሚ ኮሚቴ በሰብሳቢነት ይመራል፤ 2. የምርጫ አስፈፃሚዎች ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣታቸውን ይከታተላል፤ የሚፈፀሙ ስህተቶች ሲኖር የእርምት እርምጃ ይወስዳል፤ 3. ጥፋት ወይም ቸልተኝነት በአስፈፃሚ ተፈፅሞ ሲገኝ ለምርጫ ክልል ኃላፊ ሪፖርት ያደርጋል፤…

የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቻይና አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር በቤጅንግ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ወቅት ፕሬዚዳንት ፑቲን ባደረጉት ንግግር÷ በሩሲያ እና ቻይና መካከል ያለው ሁሉን አቀፍ አጋርነትና ስልታዊ መስተጋብር በዘመናዊው…

የዲጂታል ኢንተለጀንስ መሠረተ ልማት ግንባታ በኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ግልጽ ፍኖተ ካርታ የያዘ ሉዓላዊ የዲጂታል ኢንተለጀንስ መሠረተ ልማት እየገነባች ነው አሉ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሜሮን ከፈለው (ዶ/ር)። “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነጻነት'' በሚል መሪ ሐሳብ…

የኢትዮጵያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አጋርነት የቀጣናውን ሰላምና መረጋጋት ለማረጋገጥ…

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች አጋርነት የቀጣናውን ሰላምና መረጋጋት ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው አሉ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ሼኽ ሻኽቡጥ ቢን ናህያን፡፡ ሼኽ ሻኽቡጥ ቢን ናህያን ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

ከጥገኝነት ለመውጣት የታለመ ውሳኔ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲጂታል ዘመን ዓለም በመረጃ ትዘወራለች፡፡ መረጃ ቀዳሚም ኋላ ቀርም ያደርጋል፡፡ አባት እናቶቻችን ዋጋ ከፍለው የሀገራችንን ሉዓላዊነት ጠብቀው አቆይተውልናል፡፡ አሁን በእኛ የዲጂታል ዘመን ደግሞ እኛ ነጻነታችንን ለማስጠበቅ እና ከጥገኝነት ለመውጣት…

መንግሥት የማኅበረሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና የኑሮ ዘይቤ ለማሻሻል በቁርጠኝነት እየሰራ ነው- አቶ አወል አርባ

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት የማኅበረሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና የኑሮ ዘይቤ ለማሻሻል በልዩ ትኩረትና ቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ። ርዕሰ መስተዳድሩ ከመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ጋር…